Tuesday, December 20, 2011

ሃሰተኛ - ብርቱ ወንጀሇኛ!!!




ሃሰተኛ - ብርቱ ወንጀሇኛ!!!

ከግንቦት 7 የተሰጠ መግሇጫ ታህሳስ 8 2004 ሰሇ ሃሰት - በተሇይም በሃሰት ስሇመመስክር - አባቶቻችንና እናቶቻችን ያቆዩሌን በርካታ ሥነ-ቃልች አለን። አንደ በአርዕስትነት የተጠቀምንበት "ሃሰተኛ፤ ብርቱ ወንጀሇኛ!" የሚሇው ነው። ሇራሳቸው፣ ሇአገራቸውና ሇወገናቸው ነፃነት ሲለ የተቃውሞ ድምጽ ባሰሙ ወገኖቻችን ሊይ የመሇስ ዜናዊ ዘረኛ አገዛዝ በህግ ሽፋን የሚያዯርሰው በዯሌ በዝቶ ሕዝብ መሸከም ከሚችሇው በሊይ ሆኗሌ። ወገኖቻችን በዘረኞች መዯብዯባቸው፣ መሰዯባቸውና መዋረዲቸው ሳያንስ ሇዘረኞቹ የፈጠራ ክስ ምስክር ሇመሆን ቃሇ-መሃሊ የሚፈጽሙ፤ በፈጣሪ ስም የሚምለ ሰዎችን ማየት ህሉና ሉታገሰው ከሚችሇው በሊይ የሚያሳምም ስቃይ ነው። በመሇስ ዜናዊ አገዛዝ ዘመን እያንዲንደ የፍርድ ቤት ውል ወዯ አሳዛኝ ትያትር መድረክነት መቀየሩ የታወቀ ነው። በትያትሩ ውስጥ ግን የእውነት እየሆነ ያሇ ነገር ግን አሇ። የሰው ሕይወት አዯጋ ሊይ ነው። እውነት አዯጋ ሊይ ነች። አገር አዯጋ ሊይ ነች። በዚህ ትያትር የሚተውን ሁለ በሰው ሕይወት፣ በእውነትና በአገር ሊይ ተጨባጭ የሆነ አዯጋ እየፈጠረ እንዯሆነ ይታወቅ። የሰውን ሕይወት፣ አገርምና ነፃነትን በሚመሇከቱ ጉዲዮች ሊይ ጨዋታ ሉኖር አይገባም። የመሇስ ዜናዊ ቅጥረኞች ሇሚፈጥሯቸው ክሶች ተስማሚ የሆኑ የሃሰት ምስክሮችን ማሰሌጠን ራሱን የቻሇ ሙያ እየሆነ ነው። "የሃሰት ምስክሮች ሥሌጠና" የሥሌጠና መርሃ ግብርና የሥሌጠና ማንዋሌ ሳይቀር ተቀርጾሇታሌ፤ በጀት ተመድቦሇታሌ። ሌክ እንዯ ሙያ ስሌጠና ሆቴሌ ውስጥ በሃሰት መመስከርን በቲዎሪም በተግባርም ተሇማምዯው ዋሾ መስካሪዎች ይመረቃለ። ይህ እጅግ አሳፋሪና አስነዋሪ ድርጊት ማኅበረሰባችን የቆመበትን "ይለኝታ" የተባሇውን የስነ-ምግባር ምሰሶ ንዶታሌ። "ተመራቂ ዋሾ መስካሪዎች" ያሊዩትና ያሌሰሙትን ነገር እንዲዩና እንዯሰሙ አድርገው በፈጣሪ ስም ምሇው ይዋሻለ። በውሸት መመስከር ጥቂት ጥቅሞችን ያስገኛሌ፤ ሆኖም ግን የማያሌቅ ፀፀትና ሇትውሌድ የሚተርፍ ሃፍረትን ያከናንባሌ። በተሇይም ዯግሞ በሃሰት ምስክርነት የአምባገነኖች መጠቀሚያ መሆን እና ንጹሃን ዜጎችን ሇሰቆቃ መዲረግ ይቅርታ የላሇው ወንጀሌ ነው። ሃሰት እያዯር ይቀሊሌ። ሃሰተኛም ይቀሊሌ፤ ይዋረዲሌ። ሃሰተኛ ምስክር በገዛ ራሱ ቤተሰቦች ሳይቀር የተናቀ ይሆናሌ። ከሁለም በባሰ ሃሰተኛ ምስክር በገዛ ራሱ ህሉና የተናቀ ሰው ይሆናሌ። በአንፃሩ ዯግሞ "እውነት የተናገረ በመርከብ የተሻገረ" ይባሊሌ። በእንዱህ ዓይነት ወቅት እውነትን ሇመናገር ድፍረት ያገኙ እነሱ ታሊሊቆች ናቸው። ዛሬ እውነትን በመናገራቸው ጥቃት ይዯርስባቸው ይሆናሌ። ሆኖም በሕዝብ ተከብረው፤ ከህሉናቸው ጋር ታርቀው ኮርተው ይኖራለ። ቢሞቱም ስማቸው ከመቃብር በሊይ ነው። ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዱሞክራሲ ንቅናቄ የመሇስ ዜናዊ ተሊሊኪዎች በሚያዟቸውና በአሰሇጠኗቸው መንገድ በመሃሊ እየዋሹ የሚመሰክሩ ሰዎችን መከታተሌና መመዝገብ ተገቢ ነው ብል ያምናሌ። እነሱም ተገቢውን ፍርድ የሚያገኙበት ጊዜ ይመጣሌ። ሇጥቅም ሲለ በሃሰት ሇመመስከር ፈቃዯኛ የሆኑ ሰዎችን ማዋረድ፣ መናቅና ማግሇሌ ተገቢ እና ከስነ-ምግባር አኳያ ተቀባይነት ያሇው ተግባር ነው ብል ያምናሌ። www.ginbot7.org/ pr@ginbot7.org | +44 208 133 5670 2

የመሇስ ዜናዊ ዘረኛ አገዛዝ በሽብረተኝነት የፈጠራ ክስ በሚያንገሊታቸው ወገኖቻችን ሊይ በሰየመው የይስሙሊ "ችልት" ቀርበው መሃሊ ፈጽመው እንዱዋሹ የሰሇጠኑ ሰዎች የሚያዯርጉትን ማየት በእጅጉ ያሳፍራሌ። ኅብረተሰባችንም ሇእንዱህ ዓይነቶች ውሸታም ምስክሮች የሚሰጠው አንዲችም አዘኔታ ሉኖር አይገባም። "ተገድጄ ነው የመሰከርኩት" ማሇት ተቀባይነት ያሇው ምክንያት አይዯሇም። እነዚህ ሰዎች በመሃሊ ዋሽተዋሌና ስብዕናቸውን አርክሰዋሌ። የንጹሃን ዜጎችን ሕይወት ሇገዲዮች አሳሌፈው ሰጥተዋሌና፤ ከገዲዮች ሇይተን አናያቸውም።

ድሌ ሇኢትዮጵያ ሕዝብ

መለስ እና ጋዳፊ

    
መለስ እና ጋዳፊ

ከመላኩ ፀጋዬ መኮንን

በአንድ ሃገር ውስጥ ባለጌዎች እና ስድ አደጎች ስልጣን በጃቸው ሲገባ በምን መልክ አላግባብ እንደሚጠቀሙበት ብዙ ሩቅ ሳንባክን ከቀድሞው የዩጋንዳው ኢዲያሚን ዳዳ ዓንድ ብለን እስከ አቶ መለስ ዜናው አስረስ በየሃገራቱ የተፈጸሙትን ኢሰብአዊ ድርጊቶች ብንመለከትት ስለአምባገነኖች አገዛዝ ምንነት በቂ ማስረጃ ነው። በወዲ መለስ አገዛዝ በበረሃ ዘመናቸው አንስቶ የፈጸሙትናን ለከት ያጣ ርህራሄ የለሽ ተግባራቸው ይኽውና ለሃያ አመታት የያዝነው፤ ያየነው፤ የስቃይና የመከራ፤ የስደት፤ የሞት፤ የእስራት፤ የቸነፈርና የረሀብ እገዛዝ ዘክረውናል። አሁን ግን ይህ የሰቆቃ ኑሮ ወደዱም ጠሉም ለመጨረሻው ጊዜ መወገድ አለበት። የተቀመጡበት ወንበር ሲቆረቁረወት ካልተሰማወት ሊፈነግለወት ወስኞል ፤ውሳኔውን ባደባባይ እንዳይገልፅ ለጊዜው በብዙ ባላ ሊያስደግፉት እየሞከሩ ነው ይህ ሂደት አንቅሮ ከተፋወት ህዝብ ግፊት እስከመጨረሻው ሊደግፈወት አይችልም ፡፡ ለመደገፊያ ያውሸለሸሉት መሰላል ቀድሞ መበስበሱን ተረድተው እና ሕዝብ አንቅሮ የተፋወት መሆኑን አውቀው በጊዜ የመቋጠሪያ ውሉ ሳይጠፋ መሰስ ይበሉ፡፡

ሕዝቡ ከቀን አንድ ጀምሮ አንቅሮ ተፍቶወታል፤ እንደ እንሰሳ ሰው የተፋውን መልሶ አይውጥም አራት ነጥብ አይደል የሚሉት፡፡የማቆሚያ ነጥብ የሚያውቁ ስለሆነ ሕዝቡ ከአራት ነጥብ አልፎ ሃያ ነጥብ ብሏል። ታዲያ ሳልሞት አልወርድም የሚለውን የአምባ ገነኖች የሞኝ ዘፈን ትተው ሾለክ ቢሉ ለእርሰዎም ሆነ ለሀገሪቱ በጣም የተሻለ ነው።ለነገሩ የእርሰወ አይነት አገዛዝ የሚከተሉት ከራሳቸው ፍላጎት ውጭ ለሌላው ደንታ ቢስ መሆናቸውን አሁን በትኩሱ ጋዳፊ በልጆቹ ላይ ሳይቀር እልቂት እንዲፈጸምባቸው ያደረገ በመሆኑ ውሳኔወን በምን ላይ አንደሚያሳርፉ ለእርሰወ ልተወው፡ ግን ከታሪከው ሽርፍራፊ እንደምራዳው በሸር እንጂ በጀግንነት ወይም በሞገደኝነት ስለማይታሙ አራዳው የአስረስ ልጅ ቀኑን መዝኖ መሰስ ይላል የሚል ግምት አለኝ፡ ለማንኛውም ጊዜ ውሳኔ ይሰጣል፤ አሁን የተማመኑበት የዘር ጥርቅም ሲናድ በዚይን ጊዜ የእርሰወ ወኔ ይታያል፤ለነገሩ በቅርብ የሚያውቀወት ታጋዳሊ ሳይቀር በዋሉበት የጦር ግንባር ከድጋይ ስር ከመወተፍ ውጭ ቆምጨጭ ያለ ውሎ እንደማይሆንለወት ከግንባር አባሎቸወ የሚነገርለወ የታሪክ ባለድርሻ ነወት።

የሽወዳ አገዛዝ፡የግድያ አገዛዝ፤ የከፋፍለህ ግዛ አጋዛዝ ከአንድ ጎሳ የተውጣጡ የቀን ጅብ ግለሰቦች ጥርቅም እንካ ስላንቲያም ማቆሚያው ዘመን ላይ ደረስን፤ ምንም የብረት አጥር ቢያከማቹ፤ በቀውላላና ደረተ ሰፊ ዘበኛ ቢሸፈኑ፡ ገልጦ ሊያይ የሚችለውን የሕዝብ አይን ተከልለው ሊያመልጡ አይችሉም፤ለዚህ አብነት ብዙ ሳንርቅ የአንድ ወቅት የጡት አባተወን የሟመር ጋዳፊን ምስል ይመልክቱ። ሰው ነወትና በ1997 ምርጫ ማግስት በሰላማዊ ሰልፍ የወጡትና በየጎዳናው ኳስ ለማንጓትና ከትምህርት ቤት ደብተራቸውን እንዳነገቡ በአነጣጥሮ ተኳሽ ድረትና ጭንቅላታቸውን ያስፈጇቸው ንጹሃን ወጣቶች ደም ሲፋረድወና መላከ ሞት ሳያስቡት በድንገት ደርሶ እንደ ጋዳፊ ጭንቅላተወት በጥይት ሲያፈርሰው፤ ደረተወት በጥይት ሲሰነጠቅ ሲመለከቱ አፈወትን ብቻ ሳይሆን የተቀመጡበትን የሚሊሊክ ቤተመንግስት ሳቀር ደም ደም እየሸተተው በመምጣት ላይ መሆኑን የማረጋገጫ መልክት ደርሶወታል።

ከሟመር ጋዳፊ የበለጠ በነጭ ለባሽ የተከበበ፡በሰራዊት የታጠረ ሞትንን ለመከላከል ባንከር ሳይቀር የሰራ ማደሪያው የተሰወረ እንዳልነበር ከርሰወ የበለጠ ማን በቅርብ ያውቀዋል፤ ለምን ቢባል በአንድ ወቅት የሊቢያ ዝምድና እንዳለወት ለሟች ጋዳፊ ሹክ እስከማለት የቀረበ ዝምድና ነበራችሁ ብየነው፡ለማንኛውም የጋዳፊ ጦር ከለላና የስለላ አጥሩ ከንቱ ጥረት ከሕዝብ እይታ ግን አልጠበቃቸውም፤ ከብዙ ጥፋት በሃላ የማይቀረውን ጽዋ ተጎነጩት ፤ትናንት አይጥ ምናምንቴ እያሉ ወደታች የገፏቸው ተቃዋሚዎችም ዛሬ እንዳይጥ ሆነው በሏቸው፣እንደ ሲቢአኤስ ዘገባ ከሆነማ ጋዳፊን የመጨረሻ ጽዋ ያጠጣቸው የራሳቸው ጠባቂ እንደሆንም የዜና ምንጮች እየጠቆሙ ነው፡በዘበኛ መጠበቅን በጦር ሰራዊት መተማመንን ትክሻ ላደረጉት አቶ መለስ ዜናዊ፡ ለግብረ በሎቹና ለስለላ ሃላፊዎቹ ለነአቶ ጌታቸው አሰፋ ደግሞ ይበልጥ የራስ መርዘን የለቀቀ ጉዳይ ነው፡ ለምን ቢባል በዚህ ወቅት ማን ይታማናልና ነው። እንዲሁ በስጋት ከራስ ጥላ ጅምሮ በየደቂቃው መሞት፤መሞት መሞት... ቀኑ መሽቶ እስኪነጋ መሸማቀቅ የቀኑን በሲጋራ የሌሊቱን በአልኮል መደንዘዝ የተጋዳይ መለስ ኑሮ እስከመቸ እንደዚ ይቀጥላል፤ ህዝቡን ብቻ ሳይሆን እራሰወትንም ነጻ ለማውጣት ቆራጥ ውሳኔ መድረስ አዋቂነት እንጂ ጅልነት አይደለም።

አቶ መለስ የሕዝብን ጥያቄ አድበስብሶ ሰላማዊ ኑሮን አኮስሶ የራስናን የአጋሮችን ኪስ አደጉሶ ብቻ የማይኖሩበት ዘመን ደርሰዋል፤ለምሳሌ የቤንሻጉልና ጉሙዝ ገዥ የነበረው ያረጋል አይሸሽም ብቻ 83 ሚሊዮን ብር መዘበረ የሚል ዜና ሲሰማ አጀብ ጉድ ቀዳማዊ ዘራፍ ውይዘሮ አዜብ መስፍንን ጨምሮ በላይኛወቹ ምን ያህል ተዘርፏል የሚለውን መገመት አያዳግትም። ዋናወቹ ሰወች እማ ዘረፋው በብር ሳይሆን በዶላር ለመሆኑ የአለም ባንክ ስምንት ቢሊዮን ዶላር በእርሰው አገዛዝ መውጣቱን ይፋ አድርጓል፡፡ቁም ነገሩ ማን ምን ያህል ደርሶታል የሚለውን የአንበሶቹን ድርሻ ለማወቅ ነው ጉጉቱ እንጅ አገዛዘወ የዘረፋ ለመሆኑ የታወቀ ነው፤ የሚገርመው ዘራፊወቹ ያሸሹትን የህዝብ ገንዘብ ሳየጠቀሙበት መቅረታቸውን መገንዘብ አለመቻላቸው ብኩንነት ምን አይነት አደንዛዝ መሆኑ ነው የሚያመለክተው፤ ዛሬ ሽብርተኛ እገሌ መሌ እያሉ ስም በመለጠፍ እስር ቤት በነ ተዘራ ቦጋለ፤ ሞኒ መንገሻ፤ ሰይድ አሊ በመሰሰሉት አረመኔዎች የቁም ሰቃይ የሚያዬት ኢትዮጵያዊያን ዘመን የማይሽረው የታሪክ ባለውለታ ዜጎች መካከል ግንባር ቀደሞቹ እንደሆኑ በሚገባ ያውቁታል፤ ደፋሩ የሙያ ባልደረባየና የአንድ ወቅት አለቃየ የነበረው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ በግልጽ እንደነገረዎ በክብር መውረድና የጣሉትን

የተበላሸ ታሪክ አድሰው ከስልጣን መሰናበት ወይም የምስሩ 32 አመት ገዥ ሙባረክ ካለያም ከከፋ ደግሞ የጋዳፊ እጣ በእጀወ ይሽከረከራል፤ምርጫው የእርሰወ ነው፡ሕዝቡ ግን ያለጥርጥር የወሰነ መሆኑን ይወቁት አራት ነጥብ።

መቸም እርሰወ በጣም መጸሐፍ አንባቢ መሆነወትን ወይዘሮ አዜብን ጨምሮ አንዳዶች ሲመሰክሩ ሰምቻለሁ ነገሩ ያይጥ ምስክሯ ድንቢጥ አይደል የሚባለው አየ የኔ ነገር ደሞ የማይወዱትን ያማራ ተረት ደነቀርኩበወ ለማንኛውም ወዲ ዜናዊ በነጠረ እይነወና ልምደዎ ይችን እየተጎነጩ እንደሚያነቧት ተስፋዬ የላቀ ነው ወይም በማለዳ ማን ምን አለ ብሎ ወሬ የሚያቀብለወ ጌታቸው አሰፋ በኩል ይደርሰወታል መልካም እድል።

ጸባይ ባይበድለን መሪ ብንታደግ፤

ለም ነበርሽ አንቺ አገር ሰርተንም ለማደግ፤

ዘመን ተቆጠረ ሄደ ገሰገሰ፤

በኢትዮጵያ ምድር ብዙ ሰው ነገሰ፤

ብዙ ብዙ ብሎ ከመለስ ደረሰ

ዘመን ዘመን ሽሮ በሌላ ሲተካ፤

ተስፋ እየጣልንበት ብሩህ እንዲፈካ፤

እያደረ ሲሄድ ሁሉ ተበላሽቶ በጥይት ተቦካ፤

ምን ብንረገም ነው እንዲህ አይነት ጣጣ

ተስፋችን ጨለመ የባሰው ሰው መጣ፤

ወይ ጥይት ጠብመንጃ ቀረ ውለታቸው፤

አገር ከመጠበቅ ከቤቱ አዋላቸው፤

አንተ ባለአፈሙዝ እሳት የጎረስከው፤

ለወገንህ መጉጃ ጥይት ያነገብከው፤

እባክህ ተመከር በስላሴ እንበልህ፤

የተቀመጥክበት አፈሩ ቢከብድህ

በድንገት ይኽ ቀን አንዳይናድብህ፤

ጥይትክን አዙረው ጠላትክን ለይና

መታዘዝ ይቅርብህ ለወገን አፈና

በጥይት መገዛት ይበቃናልና

አልተረዳህ እንደሁ የኔው ቢጤ ምስኪን

ላስረዳህ እውነቱን ወገን መበደልክን

ለእለት ጉርሻ ብለህ ሀገር ማስበተንክን

ብትችል አዙርበት ባትችል ጥለኽው ሂድ

ተሸኮሞ ሲጓዝ ይያዛል ያንተው ጉድ።



AMNESTY INTERNATIONAL

AMNESTY INTERNATIONAL

PUBLIC STATEMENT

1 July 2011

AI Index: AFR 25/005/2011

Ethiopia: Concerns that Anti-Terrorism law is being used to suppress freedom

of expression

Amnesty International is concerned at the arrests of journalists Woubshet Taye and Reyot

Alemu, and opposition party members Zerihun Gebre-Egzabiher and Dejene Tefera, who have

been detained on suspicion of terrorist offences. Amnesty International is concerned that

Ethiopia’s Anti-Terrorism Proclamation is being used to limit legitimate freedom of expression

in the country.

Woubshet Taye, deputy editor of the weekly Awramba Times newspaper was arrested in Addis

Ababa on 19 June, and Reyot Alemu, a regular contributor to the weekly Feteh newspaper was

arrested two days later, on 21 June. Following their arrests, both journalists’ homes were

searched by police, and documents and equipment were reportedly confiscated, including

copies of their respective newspapers. A few days before her arrest, Reyot Alemu had written

an article critical of government policy and Prime Minister Meles Zenawi. Two members of a

little known political opposition party, the Ethiopian National Democratic party have also been

arrested. Zerihun Gebre-Egzabiher the President of the legally-registered party, and Dejene

Tefera, a member of the party, were detained during the same week.

All four have been detained on suspicion of terrorism offences, but none of them have yet

been charged. The Anti-Terrorism legislation allows for detention on remand for police

investigation for periods of a minimum of 28 days each, up to a maximum of four months.

Sources have told Amnesty International that all four detainees have been denied access to

lawyers or to their families since their arrests.

The Ethiopian authorities have asserted that the arrests are not linked to freedom of expression

but that the four were found to be involved in terrorist acts. A government representative told

Amnesty International that the four would be tried in an Ethiopian court of law where concrete

evidence would be produced by the government.

Amnesty International is concerned that the pretext of counter-terrorism is being used to stifle

dissent, particularly among groups traditionally critical of the government – political opposition

parties and the privately-owned press. Earlier this year hundreds of ethnic Oromos were

arrested on accusations of belonging to or supporting a terrorist group – the Oromo Liberation

Front. Many of those arrested belonged to legally-registered political opposition parties.

The definition of terrorist activities under Ethiopia’s 2009 Anti-Terrorism Proclamation is

broad and imprecise, raising significant concerns that the law could be used to criminalise

legitimate exercise of the rights to freedom of expression and peaceful assembly. Provisions of

the legislation appear to go beyond what can be justified as necessary and proportionate

measures for counter-terrorism, making them incompatible with Ethiopia’s international and

regional human rights obligations. The definition of “terrorist acts” is not restricted to

threatened or actual use of violence against civilians, or to acts taken in pursuit of an

underlying political or ideological goal. Amnesty International is concerned that the vaguelydefined

provisions in the legislation may be used to charge Woubshet Taye, Reyot Alemu,

Zerihun Gebre-Egzabher and Dejene Tefera, resulting in suppression of the legitimate and

peaceful activities of those individuals as journalists and members of the political opposition.

Further, Amnesty International fears that the four detainees are at risk of torture or other forms

of cruel, inhuman or degrading treatment in detention. The four are being held at Maikelawi –

the Federal Police Crime Investigation and Forensic Department in Addis Ababa, which is

reported to be under the command of the National Intelligence and Security Service.

Maikelawi is infamous for the frequent use of torture against pre-trial detainees. In 2009 32

alleged members of the banned political party, the Ginbot 7 Movement for Justice, Freedom

and Democracy were tortured whilst in pre-trial detention in Maikelawi, according to

information received by Amnesty International. Confessions elicited from these detainees

under torture were then used against them in legal proceedings. These and other cases suggest

the use of torture in Maikelawi is systematic. Amnesty International is further concerned that

the detention of Woubshet Taye, Reyot Alemu, Zerihun Gebre-Egzabher and Dejene Tefera

incommunicado – without access to lawyers or family members – increases their risk of torture

and ill-treatment.

Amnesty International urges that Woubshet Taye, Reyot Alemu, Zerihun Gebre-Egzabher and

Dejene Tefera be granted full and prompt access to legal representatives and to their families.

Amnesty International further urges the Ethiopian authorities not to use the Anti-terrorism

proclamation or other laws to suppress or punish legitimate exercise of freedom of expression

in the country.

ሞገደኛው መለስና፤ የሰላማዊ ትግል ተስፋና እውነታ

ሞገደኛው መለስና፤ የሰላማዊ ትግል ተስፋና እውነታ
(ክፍል - 2 መጨረሻ)

የግንቦት
2007 ምርጫ ወያኔ በከፍተኛ አደጋ ላይ ያለ መሆኑን አመልክቷል። የኢትዮጵያን ህዝብ

ለውጥ ፈላጊነት በከፍተኛ ደረጃ ያመለከት ፤ ህዝቡ ለወያኔ ገዢ ቡድን ለጠባብ ዘረኝነት ርዕዮት

ዓለም የጠለቀ ጥላቻ እንዳለው የገለጸ ፤ የኢትዮጵያ ህዝብ መለስ ዜናዊ እንደገመተው

ያልተከፋፈለ መሆኑን ያረጋገጠ፤ ከጦርነት ይልቅ ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ዘመኑ የሚፈቅደው

የፖለቲካ አካሄድ መሆኑን ህዝቡ ጠንቅቆ የተረዳ መሆኑን ወያኔ ራሱ የተረዳበት ፤ የወያኔ ባዶነት

የተገለጸበትና ሞራሉ እስከመጨረሻው የወደቀበት የታሪክ ምእራፍ ነበር። ለዚያም ነው መለስ

ዜናዊ በፍርሀት ስለራደ ቤተ መንግስት መሽጎ በታንክና በመድፍ አዲስ አበባን አስወርሮ፤ ለዚሁ

ዓላማ ባዘጋጀው ልዩ ጦር ሰራዊቱ ህዝብን ያስፈጀው። ኳስ ተከትሎ የሚሮጥ የአስራሁለት ዓመት

ህጻን ፤ የእድሜ ባለጸጋ እናት ጭንቅላታቸውና ደረታቸው ላይ እየተመቱ እንዲገደሉ አዟል ።

ከንግዲህ እየዋሹና ባዶ ተስፋ ለህዝብ እየሰጡ ስልጣን ላይ መቆየት የማይቻልበት ደረጃ ላይ

መደረሱንም በማወቁ ቀጣዩን የስልጣን ዘመን በጦር ሀይል ድጋፍ ለመዝለቅ ተዘጋጀ ።

ከምርጫ
97 በሗላ በጦር ሀይሉም ውስጥ ስልታዊ ያስተዳደርና ያወቃቀር ለውጥ መደረጉን ፤

የረቀቀ የስለላ መረብ መዘርጋቱን ፤ ውስጥ አዋቂ ምንጮች በተለያየ አጋጣሚ ነግረዋል ። ጦር

ሀይሉን መቶ በመቶ በትግራይ ምልምሎች የበላይነት ስር በማስገባት የነበረውን ጥቃቅን ክፍተት

ሁሉ በአየር ሀይል ፤ በምድር ጦር ፤ በፖሊስ ሰራዊት አመራሩን በስልት አጠቃሎ የመቆጣጠር

ስራ መጠናቀቁን ለሰራዊቱ ቅርበት ያላቸው ወገኖች መስክረዋል ።

ኩዴታ ቢታሰብ ለመቆጣጠር የሚቻልበትን ስልት መለስ መንደፉንም ልብ ማለት ያሻል ። የ

አዲስ አበባን ህዝብ የጨፈጨፈው አግአዚ ጦር ከትግረኛ ቋንቋ በቀር የማይናገሩ ከትግራይ አርሶ

አደር ልጆች የተመለመለ ሰራዊት ነው ። ህዝብ በማያውቀው መልኩ በተመሳሳይ ሁኔታ

የተመለመሉ ልዩ ስልጠና ተሰቷቸው በከፍተኛ ቁጥር የተደራጀ ጦር ለህዝብ ግልጽ ባልሆነ መልኩ

በተጠንቀቅ ትግራይ ውስጥ ይገኛል ። የዚህ ጦር ተልኮ በመለስ ላይ ወታደራዊ ግልበጣ ቢሞከር

ፈጥኖ ከትግራይ በመወርወር ኩዴታውን ለማምከን ይዋጋል ።ይህን መለስ በየጊዜው ከሰራዊቱ

የሚያባርራቸው የአማራና የኦሮሞ ተወላጅ የሰራዊቱ አባላት ይናገራሉ ።

በኢኮኖሚው ረገድ ወያኔዎች ዋናዋናውን ፤ ታማኞቻቸው ትርፍራፊውን በቡድንም ሆነ በነጠላ

በማህበር እየተደራጁ መላውን የሀገሪቱን የስራ መስክ መቆጣጠር በትጋትና በስልት ቀጥሏል ።

ጥንት የነበረው ነጋዴ ሁሉ ከጨዋታ ውጭ እየተደተገ ከሀያ ዓመት ወዲህ የተፈጠሩ አዳዲህ

የህብረተሰብ ክፍሎች ስራውን ተረክበዋል ። አስመጪ ላኪ ፤ አከፋፋይ ፤ አምራች ፤ ቸርቻሪ ፤

ሰሪ ፈጣሪ ሆነዋል ። እነዚህ ሰዎች በሙሉ ማለት ይቻላል ከሀያ አመት በፊት ትቢያ ላይ ይተኙ

የነበሩ የትግራይ ታጋዮች ናቸው ። ዛሬ ቢሊየነሮች ናቸው ። የት ላይ ይሆን የሚቆሙት
?

የሀገሪቱን ለም የርሻ መሬት ለኢትዮጵያ ህዝብ የወደፊት ህይወት ፤ ለሀገሪቱ የወደፊት ሰላም

አደገኛ በሆነ መልኩ በክፍለዘመን ርቀት መለስ ዜናዊ በስልጣኑ እየሸጠው ነው ። እስካሁን ያመጸ

የተቆጣ ህዝብ የለም ። መለስ ዜናዊ ምክር ቤቱ ውስጥ የሰበሰባቸው ከ
500 በላይ የሚሆኑት

እንስሳት
(የአዲስ አበባውን ምክር ቤት አንዳንድ ሰዎች መለስ ዙይሉታል ) እንኳ ለምን ይህ

ይሆናል ብለው ፈጣሪያቸው መለስን ለመጠየቅ አልደፈሩም ። የሀገሪቱ የማምረቻ አውታሮች ፤

የንግድ ድርጅቶች ፤ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ሑሉ ወያኔና አሽከሮቻቸው በሞኖፖል

ተቆጣጥረውት ሰፊው ህዝብ ከጭሰኝነት ባልተናነሰ መልኩ በቁጥጥራቸው ስር እንዲውልና

ማናቸውንም የፖለቲካ ቡድን በመደገፍ ቢጠረጠር ፤ በቀላሉ ኑሮውን በማፈናቀልና በህይወቱም

በመቅጣት እንዲንበረከክ ይደረጋል ።

ድርቅና ቸነፈር እየተፈራረቀ የሚያረግፈው የኢትዮጵያ አርሶ አደር ቀላሉ የጥቃት ሰለባ ነው ።

የሚያርሳት ኩርማን መሬት የወያኔ ነች ። የሚበትናት ዘርና ማዳበሪያ የወያኔ ነች ። ቡቃያው

በድርቅ ስትጠፋ የልጆቹን ነፍስ የሚያተርፍባት እርዳታ ምንም እንኳ የውጭ መንግስት

ቢያቀርባትም የወያኔ ነች ። ወያኔን ከደገፈ ይሰጠዋል ካልደገፈ እንደራበው ይሞታታል ከነልጆቹ

። የመንግስት ሰራተኛው ካሁን በፊት ባልነበረ መልኩ በወያኔ ተቆጣጣሪነትና አዛዥነት የለትተለት

ተግባሩን ከማከናወን ውጭ አንዳችም የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ ቢሳተፍ ወይም ቢጠረጠር

ባንዲት ብጣሽ ወረቀት ባንድ የወያኔ ሹመኛ ከስራ ተሰናብቶ ልጆቹን ለማስራብ ይዳረጋል ።ይህ

ነው ባርነት የህይወት ዋስትና ማጣት ። ማን መቸ ተነስቶ ራሱን ነጻ እንደሚያወጣ የሚያውቀው

ጊዜና እግዚአብሄር ብቻ ነው ።

መለስ ዜናዊ በሚመራው የህውሀት ገዢ ቡድን ጭንቅላት ውስጥ ከምርጫ
97 በፊት ከነበረው

ሁኔታ በከፋ መልኩ ለቡድን ስልጣንና ጥቅም ፤ ለአንድ ወገን ፍጹም የበላይነት መሟሟት

የሚለው ውሳኔ ይመላለሳል ። ድሮም ተቀጥቅጦ መገዛትን የለመደ ህዝብ ፤ ሲወጋን የኖረ ህዝብ፤

እኛ ተዋግተን በከፈልነው ዋጋ ተጠቃሚ ሊሆን አይገባም ። የአማራ የበላይነት ተመልሶ

አይመጣም ። የሚለው አስተሳሰብ በመለስ ዜናዊና በሚመራው ቡድን ጭንቅላት ውስጥ

ይመላለሳል ።

የዘረኛው ቡድን ፋሽሽታዊ አገዛዝ የገባው ወጣት ፤ መለስ ባመከነው ሰላማዊ አብዮት የነበረውን

ንቁ ተሳትፎ ለማዳፈን ያኔ ቢጨፈጭፈውምና ሰላማዊ ትግል በኢትዮጵያ እንደማይሰራ በቂ

ተሞክሮ ቢኖረውም ፤ በ
1966 ተሲያት ላይ እንደነበሩት ቀደምቶቹ ፋኖ ብሎ የለውጥ ሀዋርያ

ለመሆን ቆርጦ ለመነሳት የዘገየ ይመስላል ። በገዢው ቡድን ውስጥ ከፍተኛ እብሪትና የልብ ልብ

እንዲኖር ያደረገ ክስተት ነው ። መለስ ዜናዊ መልእክቱ ግልጽ ነው ። በግድ እንጂ በውድ

ስልጣን አይለቅም ። የወጣቱን ቅስም ለመስበር አንድ ነገር ማድረግ እንዳለበት ያምናል ።

በአጠቃላይ በህዝቡ ላይ እያደረሰ ያለው የአካልም ሆነ የስነልቦና ጥቃት እንዳለ ሆኖ ፤ ወጣቱን

ከመከፋፈል ባሻገር ፤ አላጎበድድም ፤ በጥቅማጥቅም አልገዛም የሚለውን ወገን ፤ የዚያ ድርጅት

የዚህ ድርጅት ደጋፊ እያለ ከትምህርት ፤ ከስራ ማፈናቀሉን ፤ ማሰሩን ፤ ማንገላታቱን ቀጥሏል ።

ምክንያት እየፈጠረ ወጣቱን በግፍ መግደልና ማሰር ትውልዱ በፍርሀት እንዲርድና ከትግል ራሱን

እንዲያገል ለማድረግ እንደሚያስችለው መለስ ያምናል ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የ

አካዳሚክ ነጻነታቸውን በተመለከተ ላቀረቡት ጥያቄ በሞት እንዲቀጡ ያደረገው ጥያቄው ለስልጣኑ

አስግቶት ሳይሆን ወጣቱ በስርዓቱ ላይ ቢነሳ ሊገጥመው የሚችለውን ምላሽ እንዲያውቀው

ለማድረግ ነው ። በስልሳዎቹ መጨረሻና በሰባዎቹ መጀመሪያ ላይ ደርግ ያደረሰው ከባድ

ጭፍጨፋ ወጣቱ ትግል ለምኔ ብሎ እስከቅርብ ጊዜ ድረስ የሀገርን ጉዳይ እንዲተወው ምክንያት

ሆኖ ነበር ። ወያኔ ከዚያ የደርግ እርምጃ የተማረው ነገር እንዳለ ልንጠራጠር አይገባም

።አንዳንዶች በደርግ ዘመን ያለቀውን ወጣት አሁን ኢህአደግ ከፈጀው ጋር በማነጻጸር ወያኔ ብዙ

አልገደለም ሊሉ ይችላሉ ። ደርግ እራሱን የቻለ ጦርነት ተከፍቶበት ነበር ያን ሁሉ ትውልድ

የፈጀው ። ወያኔ ምንም የሚያሰጋው ነገር በሌለበት እራሱ ጠብ እየጫረ ነው በመግደል ላይ ያለው

። ሀይል የተሞላበት እንቀስቃሴ ቢጀመር ፤ በጠንካራ አንድነት ፤ በመላ አገሪቱ እጅግ በተቀናጀና

በተደራጀ መልኩ ባንድ ጊዜ ፤ በአንድነት ፤ካልሆነ በስተቀር ባጭር ጊዜ መለስ ዜናዊ ከሩዋንዳ

ባለተናነሰ መጠን በሰላማዊ ዜጎች ላይ እልቂት ይፈጽማል ። የሆነው ሆኖ አሁንም የኢትዮጵያ

ህዝብ ዛሬ ነገ ሳይል በአንድነት ለነጻነቱ ካልተጋደለ መለስ ዜናዊ እስከመጨረሻው እየገደለ

መኖሩን ይቀጥላል ። ለኢትዮጵያ ህዝብ አሁን የሚያስፈልገው አንድ ነገር ብቻ ነው ። አንዴ ፤

ባንድነት ፤ በቁጣ ተነስቶ እንዳንበሳ ሰውነቱን ማርገፍገፍ ፤ የወረሩት ዝንቦችና ትንኞች ከትከሻው

ላይ ይረግፋሉ ። ይጠፋሉ ። ትልቁ ቁምነገርና ተስፋ ወያኔን በሚፈልገው መንገድ ሊታገለው

የተዘጋጀ ትውልድ መነሳቱ ላይ ነው ። ሀያ ዓመታት አለፉ ። ሀገር በምጥ ከረመች ። ጀግና ግን

እስካሁን አልተወለደ ይሆን
?

አብዛኛው የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ እና የዩኒቨርስቲ ተማሪ እንደቀድሞው ትውልድ ብሄራዊ ስሜቱ

ኢትዮጵያዊ አንድነቱ በውስጡ እያንሰራራ እንዳለ ሁሉ ፤ ወደ ዘርና ክልል አስተሳሰብ ዘቅጠው

ለህውሀትም ሆነ ለሌሎች ዘረኛ ቡድኖች መሳሪያ እየሆኑ ያሉ ወጣቶች መፈጠራቸው አልቀረም ።

እነዚህ ሰዎች የሚመስላቸውን መፍጠራቸው መሳካቱንም ያመለክታል ። በዘር ተቧድነው

በድንጋይና በጩቤ የሚዋጉ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን ማየት የቻልንበት ዘመን ላይ ደርሰናል ።

ትውልድ ሲዘቅጥ እንዲህ ነው ።

እርግጥ ኢትዮጵያውያን ሁሉ ክፍለ ህዝባቸውን ወይም በቀጥታ አባባል ብሄረሰባቸውን በተመለከት

መገፋት እንዳይኖር ፤ የመብት ረገጣ እንዳይኖር ፤ እንባ ጠባቂ ሆኖ መገኘት ፤ የሰብዓዊ

መብትና የእኩልነት መነፈግ እንዳይኖር ፤ ለመከላከል ያስችላል ። ያም ቢሆን አንዱ ለሁሉም

ሁሉም ለአንዱ መጮህ የበለጠ ሀይልና ትርጉም አለው ። በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ብሄሮች ሁሉ

ቋንቋቸውና ባህላቸውን እንዲያበለጽጉ እንዲያሳድጉ መርዳት ፤ መብታቸው እኩልነታቸው

እንዲረጋገጥ መታገል ፤ ሀላፊነቱ የዚያ ብሄር አባላት ብቻ ሊሆን አይገባውም ። መላው የሀገሪቱ

ህዝብ እንጂ ። ሕጻናት አፍ በፈቱበት ቋንቋ እስከ አንደኛ ደረጃ ማማር አለባቸው ። ቋንቋቸው

ማሰቢያቸው ነውና ። እያንዳንዱ ብሄር የጋራ መግባቢያ የሚሆነውን አንድ ወይም ሁለት ብሄራዊ

ቋንቋ እንደ ዜጋ የመማር የማወቅ ግዴታም ይኖርበታል ። አንዲት የጋራ ሀገር አለችንና

።ኢትዮጵያ በምድሯ ላይ የበቀሉ ሁሉ በእኩልነት የሚበለጽጉባትና የሚያበለጽጓት ሀገር

እንድትሆን መታገል አርአያነት ያለው ተግባር ነው ። ነገር ግን ያዘር ይህንን ዘር ረግጦታል ።

ይህን ከዚያ ፤ ያን ከዚህ ነጻ አወጣለሁ ፤ የሚለውን ወያኔያዊ የዘቀጠ አስተሳሰብ ይዞ መንገታገት

ለማንም ወገን የማይበጅ ስህተት ላይ መውደቅ ነው ። ምናልባትም የዚህ ዝቃጭ አስተሳሰብ

ልክፍተኞች ከኢትዮጵያ ለመጨረሻ የሚጠፉበት ዘመን አሁን ይሆናል ። የመጨረሻዎቹ እነመለስ

ዜናዊ ሊሆኑ ይችላሉ ። በከፋፋዮች አስተሳሰብ ፤ በዘረኝነት ፍልስፍና ዙሪያ ተጠላልፈው

የሚዳክሩ ወጣቶች ፤ አይናቸውን ገለጥ አድርገው ፤ ተወልደው ስላደጉባት ሀገርና በፍቅር

ስለሚመለከታቸው ህዝብ ቆም ብለው ቢያስቡ ፤ ከዘረኝነት አስተሳሰብ ወጣ ብለው ስለ አብሮነትና

ስለ ወንድማማችነት ቢያስቡ ፤ ዘርን ከዘር ነጻ ስለማውጣት ሳይሆን ተጭኖን የሚኖረውን ግዙፉን

ድህነት በጋራ ተዋግተን ከርሀብ ከበሽታ ከእርዛት ራሳችንን ነጻ ብናወጣ ለልጆቻችን የህይወትን

ነጻነት ብልጽግናን እናወርሳለን ። ዛሬ በዘረኝነት አስተሳሰብ ውስጥ የዘቀጡ ወጣቶች መልካም

ቢያስቡ የተሻለች ሀገር የሚፈጥር የተሻለ ትውልድ ሊሆኑ ይችላሉ ። የዘረኞች የጥፋት መሳሪያ

ከመሆን ይድናሉ ። እርግጥ ጭፍን የዘር ጥላቻ ከቤተሰብም ከአካባቢም ሊወረስ ይችላል ።

መሰረት ሊኖረውም ላይኖረውም ይችላል ። የትምህርት ትልቁ ጥቅሙና ትርጉሙ ግን የባህሪ

ለውጥ ማምጣት ማስቻሉ ነው ። ጥሩና መጥፎን መለየት የሚያስችል የሚያመዛዝን አእምሮ

መገንባት ማስቻሉ ነው ።

በዘር የመከፋፈል በሽታ ከመገዳደልና ከመጠፋፋት በቀር ለትውልድ የሚያመጣው ሰናይ እሴት

የለም ። በዋናነት የፍልስፍናው ባለቤት የሆነውን የወያኔና የባህሪ ወንድሞቹን እድሜ ከማራዘምና

በመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ላይ መከራ ከመጫን በቀር የሚያመጣው አንዳችም ፋይዳ የለም ።

ዘረኝነት ለሱማሊያ በጀ
? ለሩዋንዳ በጀ ? ለዩጎዝላቢያ በጀ? ለሂትለር በጀ ? እኛም

ከተጠመቅንበት ለማናችንም አይበጅም ።

በማንኛውም የዓለም ህዝብ ዘንድ እንዳለ ሁሉ በሀገራችንም ውስጥ በየህሄረሰቡ መካከል ያለው

የቋንቋ የባህል ያመለካከት ልዩነት ፤ ብሄራዊ እሴት መሆኑ እንዳለ ሆኖ ፤ አንዳንድ በህብረተሰቡ

ውስጥ ያሉ በአሉታዊ መልኩ የምንወስዳቸው ተራ ችግሮች ፤ ባካባቢ ፤ በቋንቋ ፤ በባህል ፤

በአኗኗር ፤ በልምድ ፤ የመናናቅ ተራ አመለካከቶች ፤ ህብረተሰብን በማስተማርና ህግ በማውጣት

ሊታረሙ የሚችሉ ናቸው እንጂ ሕዝብን ለመከፋፈል የሚያራግቡአቸው ፤ የፖለቲካ ልዩነት

መፍጠሪያ መሳሪያ ሊሆኑ የሚገባቸው ችግሮች አይደሉም ። ያንድ ትልቅ ሀገር ሰፊ ህዝብ ይቅርና

ያንድ እናት ያንድ አባት ልጆች እንደየመልካችንና እንደየባህሪያችን ፤ ቅጽል ስም እንሰጣጣለን ።

እንበሻሸቃለን ።

ለምሳሌ ሁለት ዘላን ብሄረሰቦች በግጦሽ አካባቢና በከብት መሰራረቅ ከጥንት ጀምሮ የሚጣሉ ካሉ

፤ ዛሬ ወያኔ ያንን ቅራኔ የፖለቲካ ቅርጽ እየሰጠው እንዲዋጉ እንዲጣሉ በዘር እየከፈለ

ችግራቸውን እያከፋው ይገኛል ። ሰላማቸውን እንዲያደፈርሱና በየአካባቢያቸው መረጋጋት

እንዳይኖር ባጠቃላይ ህብረተሰቡ ውስጥ ሽብር እንዲነግስ ለማድረግ ይጠቀምበታል ። ይህም

መለስ ዜናዊ ብልሀት አድርጎ የያዘው ከቅኝ ገዢዎች አሰራር ያጠናው የአስተዳደር ስልት ነው ።

ለተማረውም ሆነ ላልተማረው የኢትዮጵያ ህዝብ ግልጽ ነው ። የኢትዮጵያን ህዝብ በነቂስ መድረስ

ቢቻል አንዱ ባንዱ ላይ በቀላሉ ተቀስቅሶ እየተጠፋፋ ለወያኔ የግፍ አገዛዝ መንገዱን ቀና

ከሚያደርገው ፤ የሚሰብኩትን እንዳልሰማ እያለፈ በወያኔ አንጻር ሁሉም ዜጋ አንድ ሆኖ የአገዛዙን

እስንትንፋስ ለማሳጠር መነሳት አለበት ።

ዛሬ በየዓለሙ የምንገኝ ኢትዮጵያውያን በህዝባችን ላይ ሰቆቃና ግፍ በተፈጸመ ቁጥር የምናደርገው

ስናጣ የዓለም ሕብረተሰብ እያልን በያገራቱ መንግስታት ኢምባሲዎች ደጃፍ እየቆምን ሮሮ

እናሰማለን ። ህዝባችንን ታደጉልን እያልን እናለቅሳለን ። በደርግም ስርዓት ሁኔታው ይኸው ነበር

። ለምሆኑ የአለም ህብረተሰብ ማነው
? እስከዛሬ ለጮህነው ጩኸት ማንስ ምላሽ ሰቶ በኢትዮጵያ

የግፍ አገዛዝ ይቁም ብሎ የእውነት ድጋፉን ሲሰጠን ታየ
? የኛ የዋህነት ከየት ይጀምራል ?

ለጥቅማቸውና ለሰላማቸው ስጋት ያልሆነባቸውን እንዲያውም ታማኝና አገልጋያቸውን መንግስት

እናስወግደው እርዱን ስንላቸው ፤ የሚያውቁትና የሚጠቀሙበት መንግስት ተወግዶ መጪው ለነሱ

ምን ይዞላቸው እንደሚመጣ አውቀውት ነው ከታማኛቸው ጋር የሚቀያየሙት
? ያለውን መንግስት

አስወግደው ሌላ ማስቀመጥ የሚያተርፋቸው ከሆነ ፤ የተነሳበትን መርዳት ብቻም አይደለም

እራሳቸው ጦር ይዘው እንደሳዳም ፤ እንደጋዳፊ ይዘምቱበታል ። የሚገዛውን ህዝብ ቢያርድም

ቢጨፈጭፍም ስልጣን ላይ ያለው ወገን ከሆነ ለነርሱ አትራፊው የቆመውን ፈረስ መጋለብ ነው ።

ዛሬ የዓለም ፈላጭ ቆራጭ የሆኑት በየአገሩ እየዘመቱ አላጎበድድም ፤ አላገለግልም ያላቸውን

መንግስትና ሀገር ሁሉ የሚያፈርሱት አሜሪካኖች የአለም ህብረተሰብ ፤ የአለም መንግስትም

የሚባሉት እነሱው ሆነዋል ። ከሶቬት ህብረት መውደቅ በሗላ ለራሳቸው የእስላም ጠላት ፈጥረው

ሽብር ውስጥ የወደቁ ናቸው ። የኛን አሸባሪ ሊዋጉልን ቀርቶ አሸባሪያችሁን እወጋላችሗለሁ

ያላቸውን አቅፈው ደግፈው የሚጉዋዙ ናቸው ። በምስራቅ አፍሪካ ዋናው የጉዳያቸው አስፈጻሚና

ተላላኪያቸው መለስ ዜናዊ መሆኑን መዘንጋት የለብንም ። መለስ ዜናዊ የነሱ ድጋፍ እንዳይለየው

ብቻ ነው የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ለማይመለከት ጉዳይ ልጆቻችንን
(ጦር ሰራዊቱን) በየቦታው

እያዘመተላቸው የልጆቻችን ህይወት በከንቱ እየጠፋ አሜሪካኖቹ የሰራዊታቸውን ህይወትና

ለጦርነት የሚያወጡትን ወጭ ያድናሉ ። የሚያሳዝነው ነገር ይህ በየቦታው እየተላከ በከንቱ

የሚሞተው ሰራዊት አዝማቹ ወገን የሚከፍለውን አበል እንኳ ወያኔ እየተቀበል ወደ ካዝናው

ሲሰበስበው የሰራዊቱ ልጆችና ቤተሰብ በኑሮ ውድነትና በረሀብ ሲሰቃዩ ለምን አፈሙዙን በወያኔ

መሪዎች ላይ አዙሮ እራሱንና የኢትዮጵያን ህዝብ ነጻ ለመውጣት መነሳት እንዳቃተው ነው ።

እኛው ከኛው ጋር አንድነታችንን አጠናክረን የሀገር ውስጥ አርበኞቻችንን መደገፍና የተቻለውን

ሁሉ ማድረግ እንጂ የአለም ህብረተሰብ እያልን አሜሪካ ወይም እንግሊዝ መቶ ነጻ እንዲያወጣን

የሩቁን መጠበቅ ጅልነት ወይም ፈሪነት ነው ። እንነሳ
! እንነሳ! ወያኔ እያሰለሰ ነጣጥሎ እየመታን

ሁላችንንም ሳይጨርሰን ፡ ሁላችንም ኢትዮጵያ ውስጥ የተፈጠርን ዘሮች አንድ ላይ ተነስተን

ራሳችንን እናድን
!!!!!

አንድ ከሆን እናሸንፋለን ፤ ከተለያየን እንወድቃለን
!

ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር !

የአዲስ ፎርቹን ‘‘ላይፍ ማተርስ’’ አምድ አዘጋጅ የሆነችው ሉሊት አምደማርያም ስልጣን ከለቀቁ

የዛሬ አምስትና ስድስት ዓመት ገዳማ ይመስለኛል ጠቅላይ ሚንስትራችን ስልጣን ለተተኪው ትውልልድ አስተላልፋለሁ ሲሉ የሰማች የአዲስ ፎርቹን ‘‘ላይፍ ማተርስ’’ አምድ አዘጋጅ የሆነችው ሉሊት አምደማርያም ስልጣን ከለቀቁ (ከልብ በማዘን ይመስለኛል) ‘ሚስ’ አድርጋቸዋለሁ ብላ የጻፍችውን ጽሁፍ ሳነብ በተለይ በምርጫው( 1997) ማግስት ስለነበረ ሃገራችን ውስጥ በተፈጠረው ሁኔታ ቆሽቴ እንዳላረረ ሁሉ መቸም መልካም አነጋገር ቁጣን ያበርዳል ነውና(በሉሊት አነጋገር አንጀቴ የራራ ቢመስለኝ)እኔም ቢሆን እንዲህ እንደዋዛ ስልጣንን ለህዝብ አሳልፈው እንደማይሰጡ እየተረዳሁት አውጥቸ አውርጀ ለራሴው አዎ የትኛቸውም ስራቸው ቢያመዝን (ክፉም አሊያም ደጉ ስራቸው) እንደመሪነታቸው እኔምኮ ሚስ አደርጋቸዋለሁ ግን ደግሞ ይልቀቁ! ይበቃቸዋል አልኩ በልቤ! ይህንኑ ለራሴ ጠይቄ የመለስኩትን ጥያቄ የቅርብ ጓደኛዬንም (ፅሁፉንም ፎርቹን ላይ ማንበቤንም ገልጨ) ስጠይቀው ጥያቄው ተገቢ አይደልም ምክንያቱም ‘‘ስልጣን እንዲህ በዋዛ የሚለቁ መሪ አይደሉም’’ አለኝ:: ግድየለህም እንደው ለሰክንድ ‘ቢሆን’ ብለህ አስብና አልኩት እሱም ‘‘ሰውየ ያምሃል’’ ብሎኝ ሲያርፍ ካልክ እሽ ብዬ ዝም አልኩ::
ከዛም ጥያቄየን ወደ ሉሊት ዓምድና ወደራሴ (እኔም ሚስ አደርጋቸዋለሁ ወዳልኩበት መልስ) መለስ አድርጌ ግን በኛ ሃገር ‘ክሪትካል የሆነ አስተሳሰብ የማይጎለብትው ለምንድነው?’ አልኩ ለራሴ ምክንያቱም ለዘመናት የገዙንን መሪ ከማሞካሼትና የስልጣን ዘመናቸው በተራዘመ ከምንል ለምን በለውጥ ማመን አቃተን በማለት:: ምክንያቱም ያ ባህላችን ቢሆን ሉሊትም ሆነች ሌሎች ባለሞያዎች ድክመቶችና ችግሮቻችን ላይ በማተኮር ተራማጅ የሆን አስተሳስብን በማራማድ ለተሻለች ሃገር ግንባታ ጉልህ አስተዋጸኦ ማድረግ ይቻል ነበር (በተለይ ደግሞ እንደወጣትነታችንና የሃገር ሃላፊነት ከታላላቆቻችን በበለጠ የኛ ድርሻ ሊሆን እንደሚገባው በማመን)::
ነገ ከዛሬስ እንደሚሻል እንዴት ማመንና ለተግባራዊነቱ መስራት አቃተን? አስራራችንና አስተሳሰባችንን ቀይረን የተሻለ ልብስ መልበስ ስንችል ለምን የተቀደደና እላቂ ልባስችንን እየጠቀምን መልበስን እንመርጣለን? ነው እንደተባለው የአስተሳሰባችን (አይ ኪው) ደረጃ ከሌሎች ሲነጻጸር አሁንም አናሳ ነው(!?
ከዚህ ጋር በተያያዘ ሳስታውሰው እስካሁን ድረስ አንድ የሚገርመኝ ደግሞ የመጀመሪያ ድግሪየን ከያዝኩብት ከአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የመጡ ምሁር ጥናታዊ ጽሁፋቸውን እንዲያቀርቡ አሁን በምማርበት ዩንቨርስቲ ተጋብዘው በተገኘሁበት ውስጥ ‘‘ለአፍሪካ በተለይ ደግሞ ለኢትዮዽያ ኋላቀርነት ቁልፍ ምክንያት የመልከዓምድራዊ አቀማመጥ ነው’’ ብለው ሊያስረዱ ሞከሩ:: ሲያብራሩም ‘‘አውሮፓውይን የተሻለ የመሬት አቀማመጥም ሆነ አየር ንብርት ስላላቸው የመሰረተ ልማት አውታሮችን በቀላሉ መዘርጋትና ማስፋፋት ችለዋል’’ አሉ:: ታዲያ ይህ አባባላቸው በኔ አመለካከት ራስን ነጻ ከማውጣት የተለየ አንደምታ አልነበረውም (ጨለማን ከመውቀስ ምን መለኮስ አይደል የሚባለውስ):: አብዛሃኛው ተሳታፊም ስዊድንያውያን አሊያም የስዊድንን የአየር ጸባይ የሚያቅ ስለነበር ታዝቦ ዝም ከማለት ውጪ በቀላሉ የሚዋጥላችው አይመስለኝም:: ምክንያቱም ስዊድንያውያን በጥረታቸው ባይሆን ኖሮ አይደልም ለሌላ ሃግር ርዳታ ለጋሽ መሆን መቻል(According to SIDA’s annual report ስዊድን ከአለም ዘጠነኛ ርዳታ ሰጭያጭን ነች ለምሳሌ በ2009 ሃምሳ ሚሊዮን USD በ2010 ደግሞ 42 ሚሊዮን USD የህዝብ ብዛታቸው ግን አንድ ዘጠነኛ) ያጋጠማቸውን ረሃብና ድርቅ (ከመቶ አመት በፊት ገዳማ አንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን ህዝብ ማለትም ከጠቅላላው የህዝብ ብዛት ሃያ አምስት ፕርሰንቱ ወደ አሜሪካ ተሰዷል) እንዲሁም ለኑሮም ሆነ የግብርና ምርትን ለማምረት አመቺ ያልሆነ የበረዶ ወቅት መቋቋም ፈፅመው ባልቻሉ ነበር:: ለነገሩ የተፈጥሮ መልከዓምድር (አየር ንብረት) ከተነሳ አሁንም ቢሆን 43 ፐርሰንት ያክል ምግባቸውን ከውጭ ሃገር ያስገባሉ:: ይህም የሆነበት ምክንያት ለግብርና ተስማሚ የሚሆን መሬት(አየር ንብረት) ስለሌላቸው ነው:: ይህንን ይወቁ አያውቁ ባላቅም ስዊዲን ሃገር ሶስተኛ ድግሪያቸውን መያዛቸውን ኋላ ላይ ሰምቻለሁ::
ታዲያ እኛ የ13 ውር የፀሃይ ባለፀጋዎችና የወንዞችና ሃይቆች ባለቤት ለጋሽነት ቀርቶብን የልመና እጃችንን በመሰብሰብ ራሳችንን መመገብ እንዴት ለዘመናት ይሳነናል?
መንግስታችን የተስፋ መግቦት መቼም ሁሌ አያሳጣንምና ባለፈው ጥናታዊ ጽሁፌን ለመስራት አገር ቤት በሄድኩበት ሰዓት መስቀል አደባባይ በትልቅ ቢልቦርድ ላይ የጠቅላይ ሚንስትሩን ምስል የያዝና ‘‘ልመናን ለመጪው ትውልድ አናውርስም’’ የሚል ፅሁፍ ያለበትን አነበብኩ:: ምን ማለት እነደሆን ሳወጣ ሳወርድ በተለይ ደግሞ አሁን አሁን በማነበው ዘገባም ሆነ በሄድኩበት ሴምናር ኮንፈርንስ ሁሉ ሃገራችን በሚሰጣት ምፅዋት ከአፍሪካ(ከአለም?) አንደኛ ናት የሚለውን ማስረጃ በማሰላሰል ሁሉንም በልመና የመጣ ገንዝብ የመንግስትን አቅምና ስልጣን ለማጎልበት አሊያም በሙስና ተጠቅምን እንጨርሰዋልን የማስተረፍና የማስተላለፍ ግዴታ የለብንም ማለት ይሆን እላለሁ:: ታዲያ ምናቸውን ይሆን እኔና ሉሊት ሚስ የምናደርጋቸው ተለምኖ የመጣን (በተራበ ህዝብ ስም) ሳይቀር ለሚመዘብሩ መሪ?
ሙስናና የህዝብን ሃብት ከህዝብ ፍላጎትና ጥቅም ውጪ ማባከን በሚመለከት ከላይ የጠቀስኳቸውና በሃሳባቸው ያልተስማማሁባቸው ምሁር አሁንም ጎረቤት ኬንያን አሃዝ ሳይቀራቸው የፓርላማ አባላት ለግል ጥቅም የሚያውሉትን የህዝብ ሃብት ጠቅሰው ሃገራችንን ነፃ ለማድረግ ይመስላል ዝም ብለው አለፉ::
ለነገሩ እውነትን ለምን አልተናገሩም አይደለም የኔ ችግር:: ያልሆነ ስምና ዝና በመስጠት የህዝብ አገልጋዮችን ለድርጊታቸው ተጠያቂ እንዳይሆኑ ሳይጠየቁ መከላከያ ከመሆን ባሻገር ለህዝባ ለወግን ተቆርቋሪ ኢትዮያዊያኖችን ማስጠቆርም ጭምር ስለሚሆን እንጅ::
የሉሊትም ጽሁፍ ቢሆን እንደነ ርዮት አለሙ አይነትን ሃገር ወዳድና የወደፈት ተስፋ ከማሳዘን አልፎ ያለዕዳቸው ፅዋ እንዲከፍሉ የበኩሉን አስተዋጸኦ ያደርጋል:: በርግጥ ያ ረዳት ፕሮፌሰርም (ከላይ የጠቀስኳቸው) ‘አፍ እላፊ’ ቢናገሩ ስራቸውን ማጣት ከባሰም ዘብጥያ ይጠብቃቸው ይሆናል:: ሉሊትም ሲመስልኝ ‘‘ላይፋ ማተር’’ ነውና ይህንኑ ጠንቅቃ ስለምታቅ እንጅ ዕውነት የሃገራችን ውደቅትና የእንብርክክ መሄድ የተሰወረባት አይመስለኝም:: በተለይ ደግሞ አሜሪካ እንደማደግና እንደመማሯ(!) ምክንያቱም እዛ ሃገር ከፈጣሪ በታች የሆነው ነገር ሁሉ አለና(ፈጣሪ ለሰው ልጅ በሰውነቱ የሰጠውና አይጠቅምህም ብሎ ያልሰጠውም መብት ሳይቀር)::
እናም ያም ሆነ ይህ የኔ(ምናልባትም የሉሊትም ጭምር) ጥያቄ የሚሆነው መሪያችንን ‘‘ሚስ’’ የምናደርጋቸው መቼ ነው? ከሚቀጥለው ምርጫ በኋላ ወይስ ዕድሜ ከሰጠንና የእሳቸውን እድሜ ስንደርስበት ምክንያቱም ያኔ ሁላችንም ልንኖር አንችልም… ብንኖርም አንድ ሃገር የምንኖር አይመስለኝም:: በርግጥ የዛኔ ጓደኛየም (ከላይ ጠይቄው ‘‘ጥያቄው ተገቢ ጥያቄ አይደለም’’ ያለኝ) ሚስ ያድርጋቸው አያድርጋቸው ይነግረኝ ይሆናል::
ደግሞ ራት አብረን እንድንበላ የማይፈቅዱ አሊያም አብሮን እንዲበላ የማንፈቅድለት ሰው በምን መልኩ ሚስ ሊደረግ ይችላል?ብቻውን የበላ ብቻውን ይሞታል አይደል የሚለው ያገሬ ሰው… ዕድሜ ይስጠን ለማንኛውም!!
ይህንን ትዝብት ለማንሳት ያስገደደኝ ሁሌ በተለይ ደግሞ የሃገራችን ህዝብ ጉስቁልና እንግልትና ስደት ብሎም ከሰው በታች መሆንን በብሶትና በቁጭት የሚችሉትን ያክል አስተዋጽዖ ለማደረግ በሚጥሩ ሰዎች ላይ አዛኝ ቂቤ አንጓች እንዲሉ ህዝባችን የለም አልተራበም! አልተበደልም! አልተከፋም! አልታርዝም! የሚሉና ወገባቸውን ይዘው የሚከራከሩ በሄድኩበት ሁሉ ሲግጥመኝ አስተውላለሁ:: ደግሞ የሚያሳዝንው በውጭ ሃገር አገር ውስጥም ከሆነ በህዝብ ሃብት የሚንፈራሰሱ መሆናቸውና ርሃብ ማለት ምን ማለት እንደሆን በትክክል ማብራራት የማይችሉ ግለሰቦች ናቸው:: አላደገችም ግን እንደሱ እንደሚሉት ሃገራችን አድጋለች ይባልና ግን የበለጥ እንድታድግ መመኘትና መጣር ምኑ ላይ ነው መጥፎነቱ? ለምንስ መከራከር አስፈለገ?
አሁን አሁንማ የአይ ኪው’አችንን ነገር በጣም እንዳጤነው በቂ ምክንይት እያገኘሁ ነው። በተለይ አሜሪካ ውስጥ በሚገኝ አንድ ዩንቨርሲቲ በተሳተፍኩበት ሴሚና ላይ ታዳጊ ሃገራት (ከቻይና ወጪ) ዝቅተኛ አይ ኪው አላቸው ሲባል ከሰማሁ ወዲህ እውነትም እያልኩ ነው! የኢትዮጵያዊያንማ ደግሞ ከሁሉም ያንሳል ሲባል ከዛ በፊት ይፍ የሆን ጥናት አለ ሲባል ሰምቻለሁ(?)አዎ የኛ የማሰብ ደረጃ አናሳ መባል ቢያናደኝም ግና ደግሞ ከማየውና ከምዳሰው የሃገሬ መደህየት አይበልጥብኝም! ለምን አፍሪካ በተለይ ደግሞ ሃገራችን መለወጥ አልቻለችም?
በጣም የሚገርመው ከነኝሁ ከሰማንያ ያላነሱና ከተለያዩ የሰሜን አሜሪካ ዩንቨርስቲ ከተውጣጡ የሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎች ውስጥ ሁሉም በተመሳሳይ ድምፅ አሜሪካን ያክል የሚመራን መንግስት ‘‘መንግስት የሚገባውን ያክልና የተጣለበትን ሃላፊነት አልተወጣም’’ በማለት ሲያብጠለጥሉት ስሰማና የኛን ሃገር ‘‘ሁሉ ሞልቶ ተርፎ’’ ዲስኩር ሲባዛም መሪያችን የተለየ ፍጡር ነው አሊያም ደግሞ ቅንድቡ (መልኩ) ሳይቀር ሲሞገስ ሲዘፈንለት በዚህ ዘመን መስማት ለኔ አሁንም ትልቅ የሆነ ችግር አለብን የሚለው አስተሳሰብ ያይልብኛል….
በመጨረሻ ቁጭቴን ለመቋጨት ያክል ሌላኛውና ብቻይን ሆኘ ስለሃገሬ መሻሻል ሳስብ ለተግባራዊነታቸው (በተለይ አሁን ያለውን ነባራዊ ሁኔታ ግምት ውስጥ በማስገባት) በጣም ምናባዊና አንዳንዴም ለራሴው ቅዠት እስኪመስለኝ ፈፅመው የማይቻሉ የሚመስሉ ሁለት መሰራታዊ የመፍትሄ ሃሳቦች ይታዩኛል:: ፩ኛ መንግስት በሰላማዊ መልኩና ያለምንም ማንገራገር ስልጣንን ለህዝብ መስጠት ፪ኛ ውጭ ሃገር በተለያየ ምክንያት ወጥተው በተለያየ የሙያ መስክ ያሉ ኢትዮጵያዊያን(ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ጨምሮ) ሁኔታዎች ሃገሪቱ በምትችለው መልኩ ተመቻችቶላቸው እንደግዴታ ወደሃገር በመመለስ ቢቻል ቀሪ የህይወት ዘመናቸውን ባይቻል ደግሞ ለተወሰነና ረዘም ላል ጊዜ ማገልገል አማራጭ የሌለው ግዴታ ቢሆን…
ለሃገራችን የሚበጀውን ሁሉ ፈጣሪ ያምጣልን ኢትዮጵያም ለዘላለም ትኑር!!

አኬልዳማ፤ የደደቢት ደደቦች ድራማ


አኬልዳማ፤ የደደቢት ደደቦች ድራማ

ዛሬ በዚህ ጽሁፌ የማነሳው ጉዳይ ወያኔ ሰሞኑን አኬልዳማ በሚል ርእስ የነዛውን የውሸት ድራማ

በተመለከት አንድ ነገር ለማለት ነው። በመጀመሪያ ደረጃ የኢትዮጵያ ህዝብ አይደለም ዛሬ የአለም

ህዝብ ወያኔ ማለት ውሸት፤ ሌብነት፤ ክህደት ማለት መሆኑን በመረዳቱ፤ ይህ እየተነዛ ያለው

ፕሮፓጋንዳ ማንንም የኢትዮጵያን ህዝብ ያሳምናል ብየ አላምንም።

ቀደም ሲል ባሳለፍናቸው ሀያ ዓመታት እንደተማርነው፤ በወያኔ የፈጠራ ወሬ፤ በወያኔ የቴሌቪዥን

ፕሮፓጋንዳ ድራማ ውስጥ የሚሳተፉት ተዋንያን የሚመለመሉት በሶስት አይነት ሁኔታ ነው።

1
. እራሳቸው የወያኔ ወይም የተለጣፊ ድርጅቶቻቸው አባላት የሆኑ

2
. ለየት ላለ ተልኮ ወይም ለየት ያለ የመተወን ችሎታ ያላቸውና ተከፍሏቸው ለመስራት

ፍቃደኛ የሆኑ

3
. በማሰቃየት፤ የሚፈለገውን ነገር እንዲናገሩ የሚደረጉ በእስር ላይ የሚገኙ ግለሰቦች ናቸው።

ይህንን በሀያ አመታት ጉዞአችን ተምረናል።

የወያኔዎችን አስተሳሰብ ኢቮሉሽንም ሪቮሉሽንም ሊለውጠው ያልቻለ እጅግ ያይምሮ ዝግመት

ያለባቸው ሰዎች መሆናቸውን እራሳቸው የሚገልጹበት ሁኔታ በተለያዩ አጋጣሚዎች ይከሰታል።

ካጋጣሚዎቹ አንዱ የሰሞኑ አኬልዳማ ነው።
ውሸት ሲደጋገም እውነት ይሆናልየሚለው

መርሀቸው ገና ጫካ እያሉ በየቀኑ ሀያ ሺህ ፤ አስር ሺህ የደርግ ወታደር ገደልን አያሉ ፍጹም

ውሸት ይነዙ እንደነበረ ፤ መንግስት ነን ካሉ በሗላም ያው በሽታቸው አለቃችሁ ብሏቸው፤

ያለፉትን ሀያ ዓመታትም ፍጹም ውሸት ብቻ በማውራት ጉዞውን ቀጥለዋል።

የሀገሪቱን የቁርጥ ቀን ልጆች አሸባሪዎች እያሉ በቴሌቭዢን ድራማ የሚወነጅሉት የወያኔ

ደናቁርት፤ በአዲስ አበባ ባለፉት ሀያ ዓመታት በተለያዩ ጊዜያት ፈንጂ እያፈነዱ፤ ተኩስ እየከፈቱ

ንጹሀን ዜጎችን እየገደሉ ሌሎች ላይ ሲያላክኩ መኖራቸውን የአሜሪካ ኢምባሲ ለሀገሩ መንግስት

በሚስጥር ያስተላልፍ የነበረውን ሪፖርት፤ ዊኪሊክ ባዝረከረከው ሚስጢር አስረድቶን ነበር።

የሽብርተኛ ትክክለኛ ትርጉሙ ያነው። ትክክለኛው አሸባሪም ወያኔ ነው።

የቀድሞውን መምህራን ማህበር በማፍረሱ ትግል ላይ ወያኔ የዶክተር ታዬን ድራማ ሲሰራ፤ በሀይል

መንግስት ለመገልበጥ ነው ብሎ ጥቂት ጠመንጃ ለብቻ፤ ዶክተር ታዬንና አባሪዎቹን ለብቻ ፊልም

አንስቶ በቴሌቪዥን እየቀጣጠለ ህዝቡን ያናድድ የነበረ ዘመን፤ የዶክተር ታዬ አባሪ ነው ተብሎ

ከታሰረው ሰው ጋር የዚህ ጽሁፍ አቅራቢ በአዲስ አበባ ወህኒ ቤት አብሮ የመታሰር እድል አግኝቶ

ነበር። ለአንድ ዓመት ያህል። እንደ ሀገር አቆጣጠር
1989። በወቅቱ ከግለሰቡ ጋር ጥሩ ቀረቤታ

ስለነበረኝ ብዙ ብዙ ነገሮችን አንስተን እንጫወት ነበር። የዶክተር ታዬ አባሪ ተብሎ የታሰረው

ሰው እንኳን ዶክተር ታዬን ሊያውቀው ስሙንም ሰምቶ የማውቅ፤ ከሀገር ሀገር እየተዘዋወረ

በመነገድ ኑሮውን የሚመራ፤ ተራ ዜጋ ነበር። ሲያዝም ይህነው ብሎ በማያውቀው ምክንያት ዲላ

ከተማ የለት ተለት ተግባሩን በማከናወን ላይ እንዳለ ነበር። ከዚያ በሗላ አዲስ አበባ ተወስዶ

ሰውየው የዶክተር ታዬ አባሪ እንዲሆን የተከተለውን ስቃይ አንባቢያን ይገምቱ። የኢትዮጵያን

ህዝብ ባያሳምንም ምናልባት አንዳንድ የውጭ መንግስታትን እንዲህ ስላደረጉ ኢንዲህ አደረግን

ለማለት ውሸታቸውን በቴሌቪዢን ቀጣጠሉና ዶክተር ታዬን አስራ አምስት ዓመት ፈረዱበት።

ከስንት ዓመት በሗላ ዛሬ ደሞ አኬልዳማ ብለው ውሸት በመቀጣጠል ንጹሀን ዜጎችን እስርቤት

ለማማቀቅ ሌላ የፕሮጋጋንዳ ትያትር ጀመሩ።

Page
2 of 3

ወያኔ በዚህ የቴሌቪዥን ድራማው ላይ በሀገርም በውጭም ያለውን ጋዜጠኛ ሁሉ ሽብርተኛ፤

የኢሳያስ ተላላኪ፤ ጠንካራ የፖለቲካ ድርጀቶችን ሁሉ ሽብርተኛ የሻእቢያ ተላለኪ፤ አልቃይዳ

አልሻባብ ምናምን እያለ ሊገናኙ የማይችሉትን ነገሮች ውሸት ወሬ እየፈተለና እየጎጎነ አንድ ላይ

ሊሰፋ ይሞክራል። መለስ ዜናዊ መራሹ ወያኔ የሻእቢያ ፍጡር ነው። በዚህ አንከራከርም። ጉዳይ

ፈጻሚ፤ ተላላኪ፤ እስከመጨረሻው የኤርትራ መገንጠል የትግራይን አርሶ አደር ልጆች በገፍና

በግፍ እየወሰደ በጦርነት ረመጥ እያገፋፈጠለት ሲያገለግል የነበረው አሽከር መለስ ዜናዊ መሆኑን

የማያውቅ ኢትዮጵያዊ ይኖር ይሆን
? ከተገነጠሉስ በሗላ? ኤርትራ የብቻ ኢትዮጵያን የጋራ

አድርገው፤ የህዝቡን ሀብት በሁለት አቅጣጫ ሲሰርቁ ኖረው ኖረው፤ በጥቅም ቢጋጩ የወያኔ

አሽከርነትና ተላላኪነት ቀረ። እግዚአብሄር ነው ኢትዮጵያን መከራ ይቀነስልሽ ሲላት ጣልቃ ገብቶ

ሁለቱን ያጣላልን። እኛማ ሀምሳ ዓመት ብንታገልም አናጣላቸውም ነበር። እንደ አሽከርየው

ክፋትና ታማኝነት ቢሆን። ያነው እንግዲህ ዛሬ አኬልዳማ ብሎ በቀጣጠለው ውሸት የቴሌቪዢን

ድራማ የሀገሪቱን ልጆች፤ አሸባሪዎች፤ የኢሳያስ ተላላኪዎች እያለ ስም የማጥፋቱን ፕሮፓጋንዳ

የተያያዘው። መልእክቱ ጋዜጠኞቹና ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶቹ ካሸባሪዎች ጋር ሆነው

የኢትዮጵያን ህዝብ ደም ሊያፋስሱ ያሴራሉ ነው። የኢትዮጵያን ህዝብ ደም አፍስሶ ያልበቃው

ወያኔ ነው።

የበደኖውንም እልቂት አምጥቶ አንድ ላይ ሰፍቶታል። ያድርጊት የወያኔና የኦነግ ቀጥነተኛ ስራ

ለመሆኑ የሚጠራጠር የኢትዮጵያ ህዝብ የለም። ሁለቱም ሰዎች ለ አማራው ህዝብ ያላቸው ስር

የሰደደ ጥላቻ የሚታወቅ ነው። በደኖ ገደል ውስጥ ከነህይወታቸው፤ ገሚስም እየታረዱ የተጣሉ

ህጻናትና ሴቶች ብቻ አይደሉም ያኢሰብዓዊ ድርጊት የተፈጸመባቸው። አሰቦት ደብረወገግ ገዳም

የነበሩ መነኮሳትም በህይወት ከገደል ላይ እየተጣሉ አልቀዋል። ይህ ሁሉ የሚደረገው የድርጊቱ

አዛዦች ኦነጎችና ወያኔዎች ሽግግር መንግስት ነን ብለው አብረው አዲስ አበባ ላይ ሽርጉድ ይሉ

የነበረ ጊዜ
1984 ላይ ነው።

የዚያን ድርጊት ፈጻሚዎች ለመያዝና ለፍርድ ለማቅረብ የተደረገ የልብ ሀሳብም ጥረትም

አልነበረም። በሁለቱም በኩል። ይልቅስ ወያኔ የፕሮፓጋንዳ መሳሪያ ዋና እሴት አድርጎት መልሶ

መልሶ ፊልሙን እያሳየን የኢትዮጵያን ህዝብ ያስለቅሳል በሀዘን ይጠብሳል። ያሳቅቃል። የአርሲ

አርባጉጉ እልቂትም በአማራው ላይ ያነጣጠረ ነበር። ወያኔም ኦነግም የተሳተፉበት መሆኑን ሁለቱ

ሲካሰሱ ግልጽ በሆነ ሁኔታ መረዳት ይቻላል። ማንም ይፈጽመው ማን ይህ ሁሉ በሰብዓዊ ፍጡራን

ላይ የደረሰው ዘግናኝ እልቂት ወያኔን ተከትሎ ወደ ኢትዮጵያ የገባ መሆኑን የሚጠራጠር

ኢትዮጵያዊ ይኖር ይሆን
? ታያዲያ ያንን ከሩቅ ቦታና ከሩቅ ጊዜ ጎትቶ አምጥቶ ከነግንቦት ሰባት

ጋር መስፋት፤ ካንድነት ፓርቲ ጋር መስፋት ፡ ከእስክንድር ነጋ ጋር ከነ አንዱዓለም አራጌ ጋር

መስፋት፤ ከነ ርእዮት አለሙ ከኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዢን ጋዜጠኞች ከነፋሲል የኔነህ ጋር

መስፋት፤ ከኢትዮሚዲያው አብርሀ በላይ ጋር መስፋት ምን አይነት ያይምሮ መሻገት የገጠመው

ሰው ያዘጋጀው ድራማ ነው
?

ህዝብን እያሸበሩ ሀያ አመታት ሙሉ በመግዛት ላይ ያሉ፤ የመንግስት ቅርጽ ይዘው የሚንቀሳቀሱ

ዘራፊዎችና ሌቦች፤ ወደ ስልጣን ከመጡ ጊዜ ጀምሮ ለጨፈጨፉት፤ ላስጨፈጨፉት፤

ላጨፋጨፉት ሁሉ ከተጠያቂነት እንደማያመልጡ ልባቸው ያውቀዋል። ሀረርጌ ወተር ላይ

የጨፈጨፉት፤ ደቡብ ውስጥ ባደባባይ የጨፈጨፉት ፤ ጋምቤላ በአኙዋኮች ላይ የተደረገው የዘር

ማጥፋት ዘመቻ፡ አዲስ አባባ ምርጫ ዘጠናሰባትን ተከትሎ የጨፈጨፉት ሌላውም ሁሉ
እነዚህ

ታዲያ በየትኛው የሞራል ብቃታቸው ነው ሌላውን አገር ወዳድ ዜጋ አሸባሪ ብለው ባዘጋጁት

የደንቆሮ ድራማቸው የሚወነጅሉት ። የወያኔ መንግስት ገዳይነው። ጨፍጫፊነው። ዜጎችን

ያለምክንያት የሚያስር የሚያንገላታ ነው። የታወቀ ነገር ነው። አኬልዳማ ብለው ምን

አደከማቸው
? ማድረግ የሚፈልጉትን ማሰርም ሆነ መግደል ስራቸው ነው ለምን አያደርጉትም?

እስከዛሬ ሲያስሩና ሲገሉ ፈርተው ያውቃሉ

ባለፉት ሀያ አመታት ያደርጉት እንደነበረው ሁሉ አሁን የኢትዮጵያ ህዝብ ቢያንስ ለሁለት ነገር

መዘጋጀት አለበት። ወያኔ እንዲህ አይነት ፕሮፓጋንዳ መንዛት የሚጀምረው አንድ ነገር ለማድረግ

በዝግጅት ላይ ሲሆን ነው።

ምን ሊሆን ይችላል

ተብል በኢትዮጵያ ቴላቪዥን የቀረበው ዴራማ ነው


የ"አኬሌዲማ" ንባብ ይህን አጭር ጽሁፍ እንዴጽፍ ያነሳሳኝ ፣ በቅርቡ "አኬሌዲማ" ተብል በኢትዮጵያ ቴላቪዥን የቀረበው ዴራማ ነው። ዴራማው በሶስት ጭብጦች ሊይ ያጠነጥናሌ- የትጥቅ ትግሌ መምራት ( ባሇስሌጣናትን እስከ መግዯሌ የሚዯርስ)፣ የከተማ ውስጥ ሽብር መፍጠርና ዱፕልማሲያዊ ዘመቻ ማካሄዴ ። የእኔ ሚና የከተማ ውስጥ አመጽ ማካሄዴ ወይም በዘመኑ ቋንቋ "ማሸበር" ነው። ይህን ገፅባህሪ ተሊብሼ የሰራሁት ዴራማ የተዋጣሇት አሇመሆኑን ሌቤም፣ ዴራማውን የተከታተለትም ሰዎች ነግረውኛሌ። ጥፋቱ ግን የእኔ አይዯሇም፣ የዯራሲውና የዲይሬክተሩ ነው። ዯራሲውና ዲይሬክተሩ እንዯ አቅሜ ቀሇሌ ያሇ ሚና እንዴጫወት ቢሰጡኝ ኖሮ በዯንብ ሌጫወተው እችሌ ነበር፤ ስጠረጥር ግን ዯራሲውም ዲይሬክተሩም አንዴ ሰው ነው።

ዴራማው ፍሊጎት እንጅ ተሰጥዖ በላሇው ሰው መጻፉን ብዙ ሳይመራመሩ፣ ርእሱን ብቻ በማዬት፣ መናገር ይቻሊሌ። "አኬሌዲማ" ቃለ መጽሀፍ ቅደሳዊ ነው፤"የዯም መሬት" ወይም "በዯም የተገዛ ቦታ" ማሇት ነው። ኢትዮጵያ ከግማሽ ያሊነሰው ህዝቡዋ የእስሌምና እምነት ተከታይ ነው። አኬሌ ዲማ የሚሇውን ቃሌ ዯግሞ በቅደስ ቁርዓን ውስጥ ተጽፎ እንዯማይገኝ እርግጠኛ ነኝ። እንግዱህ ሙስሉም ወገኖች የቃለን ፍች ሇማወቅ አንዴም ክርስቲያን ወገኖችን መጠዬቅ ላሊም መጽሀፍ ቅደስን ማንበብ ሉኖርባቸው ነው። ከክርስቲያኑም ቢሆን የሚበዛው፣ ከተሳሳትኩ አርሙኝ፤

መጽሀፍ ቅደስን፣ ሳጥኑ ውስጥ ቆሌፎ የሚያስቀምጥ ነው። (ነፍሱዋን ይማርና እናቴ የጥንት መጽሀፍ ቅደስ ነበራት፤ "እባክሽ አውጭውና ሊንብብሌሽ?" ስሊት በጣም ትናዯዴ ነበር። በአንተ እጅ አይነካም፣ ሰይጣን ቤታችን ውስጥ እንዲይገባ መከሊከያ ነው ትሇኛሇች፣ ምስኪን )። አንዴ ዯራሲ ዴርሰቱን ሲከትብ ተዯራሲውን አስቀዴሞ ማወቅ እንዲሇበት የ8ኛ ክፍሌ የአማርኛ መምህራችን ይነግሩን ነበር። የአኬሌዲማ ዯራሲ እንዯሚመስሇኝ የአማርኛ መምህር አሌነበሩትም፤ ወይም አማርኛ ትምህርትን ይጠሊ ነበር። ይህማ ባይሆን ኖሮ፣ ክርስቲያኑና ሙስሉሙ መጽሀፍ ቅደስን እንዱቆፍር የሚያስገዴዴ አኬሌዲማ የሚሌ ርእስ አያወጣም ነበር። ሇነገሩ በህዝብ ቴላቪዥን ሇሚቀርብ ዝግጅት፣ የመንግስትን ሀይማኖታዊ አቋም የሚያንጸባርቅ ነገር መቅረብም አሌነበረበትም።

የርእሱ ጅሊንፎነት በዚህ ብቻ አያበቃም። የአኬሌዲማ ስያሜ አመጣጥ እንዱህ ነው። የአስቆርቱ ይሁዲ እየሱስ ክርስቶስን በ30 ብር አሳሌፎ ሇገዲዮቹ ሸጠው፤ "ወሊዋይ ፣ ከሐዱ እና ነዋዬ-አምሌኮ ያሇበት ሰው መጨረሻው አያምርም" እንዱለ ፣ ይሁዲም ተጸጽቶ ገንዘቡን ሇገዲዮቹ መሇሰሊቸው ። ሰዎቹ ግን ሇይሁዲ አዝነው ይሁን የዯም ገንዘብ ከእጃቸው እንዱወጣ በመፈሇግ አሊውቅም፣ ገንዘቡን ከይሁዲ ተቀብሇው በስሙ የ30 ብር መሬት ገዙሇት ። መሬቱም የዯም መሬት ተባሇ። ስንት ጋሻ መሬት እንዯገዙሇት ባሇውቅም፣ ቦታውም ዛሬ በሂኖን ሸሇቆ ዯቡባዊ ክፍሌ ይገኛሌ።

እንግዱህ አኬሌዲማ፣ አንዴም ክህዯትን ላሊም ዯም ማፍሰስን ስንጨምርበት ዯግሞ ገንዘብ መውዯዴን ይወክሊሌ። ታዱያ በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ የክህዯት፣ ዯም የማፍሰስ እና የንዋየ- ፍቅር ምሌክት ተዯርጎ የሚታዬው ሰው ማን ነው? ብርሀኑ ነጋ ወይስ መሇስ ዜናው? አንዲርጋቸው ጽጌ ወይስ በረከት ስምኦን? "ዘመኑ ክፉ ነው" እንዱሌ የክርስቲያኖች መጽሀፍ፣ በአኬሌዲማ ዴራማ እዬሱስ ይሁዲ ይሁዲም እዬሱስ ሆነው እንመሇከታሇን። ተመስገን ዯሳሇኝ አኬሌዲማው የአይሁዴ ወይስ የኢህአዳግ በሚሌ ርእስ በጻፈው ጽሁፍ " በእርግጥ ያ በክርስቶስ ዯም የተገኘው የ"አኬሌዲማ ትርጓሜ እና የኢቴቪ የፊሌም ጭብጥ ሀራምባና ቆቦ ነው... የፊሌሙ ርእስ የፊሌሙን ጭብጥ ሉወክሌ ይችሌ የነበረው በፊሌሙ ሊይ አንዲርጋቸው ጽጌ፣ ብርሀኑ ነጋን አሳሌፎ ሲሰጠው የሚታይ ቢሆን ኖሮ ነበር" ያሇው ተስማምቶኛሌ።

ዴራማውን ዯጋግሜ ሳዬው ዯራሲውን እርገመው እርገመው የሚሌ ሀጢያታዊ ስሜትም ይሞሊኛሌ፤ በጨዋ ቋንቋ "ቀሽም" ዴራማ ሰርቶ እኛን ተዋናዮችን "ሇኦስካር" ሽሌማት እንዲንታጭ ከሌክልናሌና። አኬሌዲማ ስሇተዋናዮችና ስሇ ጭብጡ ከሚናገረው ይሌቅ ስሇ ዯራሲው ማንነት የሚናገረው ይበሌጣሌ። የ Behavioral Science አጥኚዎች፣ "በአንዴ ሰው አእምሮ ውስጥ ያሇውን ነገር ማወቅ ባይቻሌም፣ ነገር ግን ዴርጊትን አይቶ ስሇሰውየው የውስጥ ማንነት መናገር ይቻሊሌ" ይሊለ። አኬሌዲማም

በመሇስ አእምሮ ውስጥ የታጨቀውን ነገር ሁለ ፍንትው አዴርገን እንዴናይ አስችልናሌ። እንዯሚከተሇው። በዴራማው የመሇስ ዜናዊን የተጠራጣሪነት ባህሪ እናያሇን። በ1996 ዓም መሇስ ዜናዊ በተሳተፈበት አንዴ ስብሰባ ሊይ ሇዘገባ ተገኝቼ ነበር። መሇስን ሇመጀመሪያ ጊዜ በአካሌ ያዩት ያኔ ነው። ፎቶ ግራፍ ሇማንሳት ከመቀመጫዬ ብዴግ ስሌ፣ አይኖቹ ተወርውረው አይኖቼ ውስጥ ገቡ። ካሜራዬን አስተካከሌኩና ፣አዯን ሊይ እንዲሇ ዴመት፣ እየተራመዴኩ ቀረብኩት። አይኖቹ ግን አሁንም እያንዲንደዋን እንቅስቃሴዬን ይፈትሻለ። ግራ ገባኝ፣ አቅጣጫዬን ቀየርኩ፤ አሁንም አሇቀቀኝም። "የት ነው የማውቀው ብል ግራ ገብቶት እያዬኝ ይሆን ወይስ ፎቶ እንዲታነሳኝ እያሇኝ ይሆን?" እንዯምንም ታግዬ አንዳ ብሌጭ አዯረኩ። ጠባቂው ከመቅጽበት መጣና " ዞር በሌ በቃህ" አሇኝ። ከጎኔ የተቀመጠው ጓዯኛዬ በሇሆሳስ " ሰውዬው እንዳት ነው የሚያይህ ጃሌ... አሇቀሌህ" አሇኝ። ሳያሌቅሌኝ ወራቶች አሇፉ።

እንዯገና በተባበሩት መንግስታት ዴርጅት የመሰብሰቢያ አዲራሽ ( ኢሲኤ) መውጫ በር ሊይ የአፍሪካ መሪዎችን ሲሸኝ እና ሇአንዲንዴ ወጣቶች ፊርማውን ሲያኖር ዯረስኩ። አንዱት ወጣት ፣ የቦላ ሌጅ መሰሇችኝ፣ የመሇስን ፊርማ እያዬች፣ እንዯ እንቦሳ ትዘሊሇች ። ግራ ተጋብቼ እሷን ስመሇከት "ፊርማ የማስፈረሙ ተራ" የኔ ሆነ ። ምን ሊዴርግ፣ ካሜራው እጄ ሊይ፣ ማስታወሻ ዯብተሬ ዯግሞ

ቦርሳዬ ውስጥ ነው ። እንዲሌፎገር አሌኩና በፍጥነት ቦርሳዬን ከፋፍቼ ዯብተሬን ሰጠሁት። ፈረመሌኝ። ጠባቂው አሁንም ከመቅጽበት " በሌ ሂዴ" አሇኝ። "እባክህ ፎቶ ሊንሳው ፍቀዴሌኝ?'" አሌኩት። "አይቻሌም፣ ዘወር በሌ" አሇኝ ። ሇመሇስ ሇማሳበቅ ዘውር ስሌ፣ ከጠባቂው የበሇጡ አይኖች ገረፉኝ። መሇስ በእርግጥም ከአጠገቡ መሆኔ አሊስዯሰተውም ነበር። ሇካ ገና ዴሮ "አሸባሪ" መሆኔን አውቆ ነበር። ዛሬ "ፈርማህን ዯብተሬ ሊይ ፈርመህሌኝ ነበር እኮ" ብዬ ብሇው ምን የሰማው ይሆን? ከሞት ተርፍኩ ብል ያስብ ይሆን? አከታተሌኩና በአዱስ ዜና ጋዜጣ ሊይ "የመሇስ ዲንሰኛ አይኖች" የሚሌ ይዘት ያሇው ጽሁፍ ጻፍኩ፤ በእርግጥም መሇስ ሲበዛ ተጠራጣሪ ሰው መሆኑን ዲንሰኛ አይኖቹን ብቻ በማዬት መናገር ይቻሊሌ። የአኬሌዲማው ጋዜጠኛ "ህይወታችን ሁለ በስጋት እንዱሞሊ አዴርገውታሌ" ብል ያሇው ይህንን ነው ያረጋገጠሌኝ።

መሇስ ተጠራጣሪ ብቻ ሳይሆን ፊቱ የማይፈታ፣ የውስጥ ሀዘን ያሇበት ሰው ነው። በአካሌ ያዬሁዋቸው በርካታ የአገር መሪዎች ሇምሳላ ከአፍሪካዎቹ ፎሌፎላው ኦባሳንጆ፣ ሙሽራው ጋዲፊ፣ ካው ቦዩ ሙሴቬኒ ፊታቸው ሊይ ይታይ የነበረው ፈገግታና ጨዋታ አይረሳኝም ። እንዯ መሇስ ፊታቸው የማይፈታ መሪዎች ቢኖሩ ጅንኑ ሙጋቤ እና ምናሌባትም የሴኔጋለ ዋዳ ናቸው። ሙጋቤ ሲራመዴ እየተጀነነ ነው። አንዴ ጊዜ ከጠባቂያቸው ርቀው የስእሌ

ኤግዚቢሺን ሲጎበኙ አገኘሁዋቸውና "ሚስተር ፕሬዚዲንት እባክዎ ጥቂት ጥያቄዎችን ሌጠይቅዎ?" አሌኩዋቸው ። በአይናቸው ጠርዝ አዬኝና ጉብኝታቸውን ቀጠለ። በአኬሌ ዲማ ውስጥ የምንሰማው የጭንቀት ሇቅሶ መሇስ ዜናዊ ውስጥ የታጨቀውን ሀዘን ነው። "ዯራሲና ዲይሬክተር" መሇስ ውሸታምም ነው፤ ውሸቱም ወዯ ውሸት በሽታ (pathological liar) ተሇውጦበታሌ። ይህ በሽታ በሌጅነት እየዋሹ ከማዯግ እንዯሚመጣ የዘርፉ ባሇሙያዎች ይናገራለ። መሇስ ከሌጅነቱ ጀምሮ እስከ ሽምግሌናው ዴረስ ይዋሻሌ። በዚህም የተነሳ እውነትና ውሸትን ሇይቶ ሇማወቅ የሚያስችሇው የአእምሮው ክፍሌ ክፉኛ ተበሳስቷሌ፣ ብዬ ብናገር ዋሾ አሌባሌም።

አኬሊዲማ የመሇስ የውሸት ባህሪ ነጸብራቅ ነው። በዴራማው እንዯቀረበው ሳይሆን ፣ እኔ ከፖሇቲከኛ አንደአሇም አራጌም ሆነ ከምወዯው ጋዜጠኛ እስክንዴር ነጋ ጋር አንዴም ቀን ፣ መንግስትን ስሇመቀዬር አንስቼ ተነጋግሬ አሊውቅም። ሇስራ ጉዲይ ሌዯውሌሊቸው ስፈሌግ እንኳን ፣ ስሜ መራራ ነው እያሌኩኝ፣ ላልች የኢሳት ባሌዯረቦቼ እንዱዯውለሊቸው ነው ሳዯርግ የነበረው። አንዴ ጊዜ ከእስክንዴርና ከአንደአሇም አራጌ ጋር አጭር ቃሇምሌሌስ ማዴረጌን ብቻ አስታውሳሇሁ። ከእነርሱ ይሌቅ ከድ/ር ነጋሶ፣ ከላልች የተቃዋሚ መሪዎችና ከኢህአዳግ ከፍተኛ ባሇስሌጣኖችና ጋር የተነጋገርኩት በእጅጉ ይበሌጣሌ። ሇአቶ በረከት ስምኦንና ሇሽመሌስ ከማሌ የዯወሌኩት ስሌክ ሇእነ

እስክንዴርና አንደአሇም አራጌ ከዯወሌኩት ስሌክ በብዙ እጥፍ ይበሌጣሌ። የበረከት ወይም የሽመሌስ የሞባይሌ ስሌኮች ቢፈተሹ እውነታው ገሀዴ በወጣ ነበር። መቼውንም የማሌሸሽገው እውነት አሇ፤ ብዙ ጊዜ፣ በተሇያዩ አገራዊ ጉዲዮች ሊይ ከከፍተኛ የኢህአዳግ ባሇስሌጣናት ጋር ተነጋግሬዓሇሁ፤ ኢሳትን እዬተመሇከቱ አዴናቆታቸውን የገሇጡ፣ "ምን እንርዲችሁ፣ ከጎናችሁ ነን፣ እከላን አገናኘኝ እባክህ" የሚለ ከመምሪያ ሀሊፊዎች እስከ ሚኒስትሮች አጋጥመውኛሌ፤ አንዲንድችን ከሚፈሌጉዋቸው ሰዎች ጋር አገናኝቻቸዋሇሁ፤ ላልች ዯግሞ አሁንም ዴረስ ከእኔ ጋር እንዯ ሁኔታው አመቺነት ይገናኛለ። ከእነ እስክንዴር ነጋና አንደአሇም አራጌ ጋር ባሇኝ ግንኙነት "አሸባሪ" ከምባሌ ይሌቅ ከኢህአዳግ ባሇስሌጣናት ጋር በመገናኘቴ "አሸባሪ" ብባሌ ኖሮ ተገቢ ክስ ይሆን ነበር። ኢህአዳግም ይህን ጠንቅቆ እንዯሚያውቅ አውቃሇሁ። ኢሳትን ከፖሇቲካ ዴርጅት ጋር የሚያይዘው ፣ እኔንም የማይገባኝን ሀሊፊነት ሰጥቶ "ዝናዬን ከፍ" ያዯረገው ፣ ሇዚህ ይመስሇኛሌ። ስራዬ መረጃ ቆፍሮ ማግኘት በመሆኑ፣ ተቃዋሚዎች " ሰሊይ ይበለኝም አይበለኝም ኢህአዳግም "አሸባሪ" ይበሇኝም አይበሇኝም፣ ከኢህአዳግ ባሇስሌጣናትና ከተቃዋሚ መሪዎች ጋር መገናኘቴን እና እንዳት ነው አዬሩ ማሇቴን አሊቆምም።

ዯራሲ መሇስ ፈሪም ነው። የፍርሀት ምንጩ ዯግሞ አምባገነንነቱ ነው። አንዴ አምባገነ መሪ የፍርሀት ካባ በሊዩ

ሊይ ከዯረበ፣ እርሱ የሚመራው ህዝብ አሇቀሇት። አምባገነኖች እራሳቸው እየራደ ላሊውም እንዯነርሱ እንዱርዴ ይፈሌጋለ። አኬሌ ዲማ ሇዚህ ጥሩ ማሳያ ነው ። መሇስ የውስጥ ፍርሀቱን ፣ "አሁንም እንቅሌፍ አይተኙሌንም፣ አሁንም የሞት ዴግስ እዬዯገሱሌን ነው፣ ባሇስሌጣናትን ሇመግዯሌ ያሴራለ" እያሇ በጋዜጠኛው አፍ ሲናገረው እንታዘባሇን። መሇስ ዜናዊ ስም አጥፊም ነው። የመሇስ ቁጥር አንዴ ገዲይ የነበረው ብስራት አማረ ፣ የዛሬን አያዴርገውና እንዱህ ሲሌ ጽፎ ነበር " መሇስ እንዯ መሪ ከቆሻሻ የፖሇቲካ አሻጥር በተወሰነ ዯረጃ ራቅ ብል ያስቀዬመውን በትእግስት ቻሌ አዴርጎ ጓዯኞቹን በጎኑ ሇማቆዬት ሆዴ ዬሇውም። እንዯ ህጻን ሌጅ በተቆጣ ቁጥር ከመንዯር ወጥቶ ስም በማጥፋትና የበቀሌ እርምጃዎችን በማቀጣጠሌ የራሱን ህይወትም በገዛ ራሱ በፈጠራቸው የማያውቁት ጠሊቶች በስጋት እንዴትኖር ዲርጓታሌ።"

መሇስ ዜናዊ ስም በማጠሌሸት ታክቲኩ ድ/ር አረጋዊ በርሄንና አቶ ግዯይ ዘራጺዮንን ከጎኑ አስወግዶሌ። ብስራት አማረ ይቀጥሌሌናሌ ፤ " ውሇታውን መመሇስ የማይችሇው መሇስ ዜናዊ ግን ከ1978 ዓም ጀምሮ ሁሇቱንም የጥንት አሳዲጊው ጓዯኞችን የተዯረገውንና ያሌተዯረገውን ወንጀሌ በመቀባት ስማቸውን በማጥፋትና ከመሰረቱት ዴርጅት ነጥል እንዱወጡ እና በስዯት እንዱኖሩ በማዴረግ የሇዬሇት የግሊቸው ጠሊት ሆኖ ቁጭ አሇ።"

መሇስ ዜናዊ በዚህ እኩይ ዴርጊቱ ገፍቶበት ስሌጣን ከያዘ በሁዋሊ ዯግሞ አቶ ስዬን፣ ታምራትንና ላልች ሇስሌጣኑ ስጋት የሆናለ ብል የፈራቸውን ሁለ ስማቸውን እያጠሇሸ እንዱወገደ አዴርጓሌ። በመሇስ ከተፈበረኩት ስም የማጠሌሻ ቃልች መካከሌ "ተቸካይ፣ ቦናፓርቲስት፣ ጥገኛ፣ ጋጠ ወጥ፣ አሸባሪ፣ ነውጠኛ፣ ፌውዲሌ፣ ዯርገ ኢሰፓ፣ ነፍጠኛ፣ ትምህክተኛ፣ ኢንተርሀምዌ ወዘተ..."ይገኙበታሌ። ይህ የመሇስ ስም የማጠሌሸት ታክቲክ ከጎኑ ባለት ሰዎች ሊይ ብቻ ሳይሆን ተቀናቃኜ ይሆናለ ብል ባሰባቸውም ሰዎች ሊይ ተፈጻሚ ሆኗሌ። በምርጫ 97 ማግስት መሇስ ዜናዊ ጠሊቴ ብል የፈረጃቸውን ሚስ አና ማሪያ ጎሜዝን" ከብርሀኑ ነጋ ጋር አንሶሊ ተጋፈዋሌ" በማሇት የተከበረ ስማቸውን አጎዯፈ። ትንሽ ቆይቶም ይህን ቀፋፊ "ተረቱን" በሄራሌዴ ጋዜጣ ሊይ አወጣው። በወቅቱ ሚስ አና ጎሜዝን ምን ተሰማዎት? ብያቸው ነበር። " ምንም አሌተሰማኝም፣ በምን አይነት መንግስት እንዯምትገዙ ብቻ ነው የገረመኝ" ነበር ያለኝ። አኬሌዲማ የመሇስ ዜናዊ የማጠሌሸት ባህሪ ቁሌጭ ብል የታዬበት ዴራማ ነው።

መሇስ አሳሪና ግዲይም ነው። በመሇስ እጅ ያሌታሰረ ታዋቂ ፖሇቲከኛና ጋዜጠኛ እምብዛም አይገኝም። በመሇስ የግዴያ ትእዛዝ በበረሀ የረገፉትን የቀዴሞ የህወሀት ታጋዮች ቤት ይቁጠራቸው። በአኬሌዲማ ዴራማ በጋምቤሊ፣ ኦሮሚያ፣ ኦጋዳን፣ አማራ፣ አዱስ አበባ፣ ዯቡብ፣ ቤንሻንጉሌ ወዘተ ራሄሌና ሌጆቹዋ ስሇፍትህ ሲያሇቅሱ፤ ሲማጸኑ እንሰማሇን።

እነርእዮት፣ እስክንዴር ፣ አንደአሇም፣ ክንፈሚካኤሌ ፣ ውብሸት፣ ምትኩ፣ ወዘተ ፍትህ አጥተው ጸጉራቸውን ሲነጩ፣ እነ ዯበበ ሸቱ፣ ከነፍሳችሁ ጋር ተጣለ ሲባለ እንመሇከታሇን። በላሊ በኩሌ ዯግሞ ወንዴሙ አቤሌን ገዴል መሄጃ አጥቶ እንዯሚቅነዘነዘው ምስኪኑ ቃዬሌ አዲም መሇስ ዜናዊም ከራሱ ጋር ተሳክሮ ከጠሊቶቹና ከወዲጆቹ ጋር ሲሊተም ፣ ሲቅነዘነዝ፣ ሲጨነቅ ሲጠበብ፣ እናያሇን።- በዯም መሬት ( አኬሌዲማ)። በአኬሊ ዲማ መሇስ ዜናዊ የሽፍትነት ባህሪው እና መንግስት የመሆን ባህሪው ሲሊተሙበት እንታዘባሇን። ጥሩ ሰው መስል ሇመታዬት የሚያዯርገው ባህሪው፣ በውስጥ ክፋቱ እየተሸፈነበት ሲጨነቅ፣ ሲናዯዴ፤ አንዳ ማኪያቬላ፣ ላሊ ጊዜ ዊዴሮው ዊሌሰን ፣ አንዳ ጋዲፊ፣ ላሊ ጊዜ ማንዳሊ፣ ሲሆን እናያሇን ። ሳተናው ተማኝ በዬነ ይህን እውነታ በዯንብ ታዝቦ በኢሳት ሊይ እንዱህ ሲሌ ተናገረ "ከ20 ዓመታት በሁዋሊ ፣ አራት ኪል ገብተውም፣ ከሰው ተቀሊቅሇውም፣ ከፈረንጅ ጋር ተገናኝተውም፣ ዛሬም አሌተማሩም፣ ዛሬም እንዯጫካው ጊዜ ያስባለ።" አኬሌዲማ የእነዚህ ሁለ የመሇስ ዜናዊ ባህሪዎች የወሇደት ዴራማ ነው። ፋሲሌ የኔዓሇም

Tuesday, November 29, 2011

የ ‘አኬልዳማ’ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (ኢ.ቲ.ቪ.) ለሳምንት ያህል አንድ ማስታወቂያ እየደጋገመ ማሰማት ጀመረ። ‘አኬልዳማ’ የተባለ ልዩ የፊልም ዝግጅት። በአኬልዳማ ማስታወቂያ ፊልሙን ከ13 አመት በታች ያሉ ህጻናት እንዳይመለከቱት ጥብቅ ማስጠንቀቅያም አለለበት። ማስታወቂያውን ከዚህ በፊት ከነበሩት ለየት የሚያደርገው ይህ የማስፈራርያ ማስተንቀቅያው ነው። በማስታወቂያው ውስጥ የአርቲስት ደበበ እሸቱ ምስልም ይታያል።
በዚህ ‘ልዩ’ ዝግጅት አርቲስት ደበበ እሸቱ የሚተውንበት ከሆነ ከቀድሞዎቹ የፈጠራ ስራዎች ሁሉ የተሻለ ድራማ እንደሚሆን መገመት አያዳግትም። ደበበ ድራማን የተካነበት የጥበብ ሰው ነው። የድራማው ደራሲ ደበበን አስቀድሞ እንደተዋንያን ይጨው ለመሆኑ ጥርጥር የለኝም። የፊልሙ ዲያሬክተር ደግሞ ደበበን ሊያገኘው የሚችው በዚህ መንገድ ብቻ መሆኑ ግልጽ ጉዳይ ነው። በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የሚተውኑ የህወሃት ድራማዎችን የሚከታተል ማንም ሰው ይህንን ቅንብር የሚያጣው አይመስለኝም።
‘አኬልዳማ’ – ከአስራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርት አንዱ የሆነው ይሁዳ ክርስቶስን በሰላሳ ዲናር ከሸጠው በኋላ በዲናሩ አንዲት ቋት መሬት ይገዛል። ይሁዳ የኋላ ኋላ በሰራው ስራ እጅግ ይጸጸትና በዛችው ስፍራ ራሱን ሰቅሎ ይሞታል። ያ መሬትም አኬልዳማ ተባለ። ከዚያም የድሆች እና የመጤዎች መቀበርያ ስፍራ ሆነ። ትርጓሜውም የደም መሬት ማለት ነው።
እንግዲህ ይህንን ታሪክ በአእምሯችን ይዘን ነው የአኬልዳማን ድራማ በኢ.ቲ.ቪ. ለማየት ስንጠባበቅ የነበረው።
የንጹሃን ዜጎችን ደም በከንቱ ያፈሰሱ፤ ምድሪቷን በደም ያጠቡ የአደገኛ አሸባሪዎች ጥልቅ የሆነ ሚስጥር ሲፈነዳ፤ ህጻናት እንዳያዩት የተከለከሉበትን የአዲሲቷን የደም ምድር እልቂት ምን እንደሚመስል በጉጉት መጠበቃችን አልቀረም።
ቀኑም ደርሶ አዲሱን የኢ.ቲ.ቪ. ድራማ ተመለከትን።
በፊልሙ ውስጥ ከሚታዩት መሃል የመስፍን አማንን ስም እና ፎቶ ስላየሁ ለመስፍን ደወልኩለትና ዝግጅቱን እንዲመለከት ነገርኩት።
“ባክህ አላይም” ሲል መለሰልኝ።
“ለምን?”
“አልሰማህም እንዴ? ፊልሙ ከ13 አመት በታች ላሉ ብቻ ነው የተፈቀደው።” አለኝ መልሶ።
የመስፍን አገላለጽ አሳቀኝ እና ስልኩን ዘግቼ ፕሮግራሙን ማየት ቀጠልኩ።
ፊልሙን እንደጨረስኩም መስፍን ያለኝ ነበር ትክክል መሆኑን ተገነዘብኩ። መላው ኢትዮጵያዊ ኢ.ቲ.ቪ. የሚናገረውን ሁሉ ገልብጦ በተቃራኒው ነው የሚተረጉመው። “ኢ.ቲ.ቪ. እውነት የሚናገረው ሰዓት ብቻ ነው!” ያለኝ ትዝ አለኝ። በርግጥ የዝግጅቱ መልእክት ከ13 አመት በታች ያለ ህጻን ልጅን እንኳን የማያሳምን በመሆኑ አዋቂዎች ላይ ከሚያሾፉ ይልቅ ህጻናትን ሊያታልሉበት ይችሉ ይሆናል።
ባጭሩ በ ኢ.ቲ.ቪ. እንዲህ ያለ አሳፋሪ ነገር ስናይ የመጀመርያው ባይሆንም ይህ ግን እጅግ በጣም ወርዷል። የሃገር እና የህዝብ ሃብት ለእንደዚህ አይነት አሳፋሪ የፈጠራ ስራ መባከኑ ሊያስቆጨንም ይገባል።
ለነገሩ ኢ.ቲ.ቪ.ን የሚያየውም የለም። የኢትዮጵያ ህዝብ ኢ.ቲ.ቪ.ን ማየት ካቆመ ሰነባብቷል። ህዝቡ ዛሬ ሌላ አማራጭ ስላገኘ ብቻ አይደለም ቴለቪዥኑን እርግፍ አድርጎ የተወው። አብዛኛው ህዝብ በኢቲቪ የሚቀርቡ ፕሮግራሞችን እያየ ይበሳጫል። 90 በመቶ የሚሆነው ዝግጅት ትምህርት የማይሰጥና ተመልካቹን የሚንቅ ፕሮፓጋንዳ ነው። አንዳንዶችን ደግሞ ያዝናናቸዋል። እኔም ኢቲቪን እያዩ ከሚዝናኑ ሰዎች ክፍል እመደባለሁ። የሚያስቁኝ እና ዘና የሚያደርጉኝ ታዲያ ድራማዎቹ ወይንም የሚቀርቡት የሙዚቃ ትዕይንቶች አይደሉም። የዜና እና “ዶክመንተሪ” ዝግጅቶች እንጂ።
አንድ የምሽቱ 2 ሰዓት ዜና እወጃ ላይ የቀረበ ዜና እንዲህ ይላል”
“… የመዋዕለ ህጻናት ተማሪዎች ለህዳሴው ቦንድ መግዣ የእለት ቁርሳቸውን ለገሱ..”
የህጻናቱ ተወካይም በቴሌቪዥኑ ቀርቦ ህጻናቱ ተሰብሰበው ያወጡትን መግለጫ እንዲያነብ ተደረገ፤
“እኛ የመዋዕለ ህጻናት ተማሪዎች የዛሬ ቁርሳችንን ለህዳሴው ግድብ መስዋዕት አድርገናል።… “
በእርግጥ በቲቪ የቀረበው የህጻናቱ ተወካይ ቁመቱ እና ገጽታው እንጂ አነጋገሩ የልጅ አይመስልምና አንዱ ታዛቢ፤
“ይህ ህጻን ልጅ ሳይሆን በምግብ እና በኑትሪሽን እጥረት የቀጨጨ አዋቂ ሰው ነው።” ሲል ተደምጧል።
በብሄራዊ ቴለቪዥን የሚቀርቡ እንደዚህ አይነት ፌዞች ብዙዎችን ቢያበሳጩ ሊደንቀን አይገባም። ይልቁንም የህወሃት መገናኛ ብዙሃን ዛሬ ዛሬ የቀልድ ማፍለቂያዎች እየሆኑም መጥተዋል። በቲቪው ፕሮግራሞች እና በዜናዎቹ ቀልድ እየፈጠሩ የሚዝናኑ ጥቂት አይባሉም።
“በሊቢያ ይህ እንደሚደርስ አውቀን ኮሎኔል ጋዳፊን አስቀድመን አስጠንቅቀን ነበር።” ይላል ሌላው ዘገባ።
ታዲያ ከዚህ የበለጠ ምን የሚያስቅ ነገር ይኖራል? የኮመዲ አርቲስቶች በኢ.ቲ.ቪ. ልማታዊ ቀልድ ብቻ እንዲቀልዱ በተደረገበት ሃገር በአሁኑ ሰዓት እንደፈንድሻ አያሳረረ ፈገግ እያሰኘን ያለው ኢ.ቲ.ቪ. መሆኑን መዘንጋት የለብንም።
አንድ ግዜ በአጋጣሚ ኢ.ቲ.ቪ.ን ክፍቼ ስመለከት በትግራይ ክልል እየተካሄደ ስላለ ልዩ የሰርግ ስነ-ስርዓት ይታይ ነበር። ሰርጉን ልዩ ያደረገው ሙሽሮቹ በሊሞዚን ሳይሆን በትራክተር ተጭነው በከተማው ውስጥ ሲንሸራሸሩ መታያቸው ነበር። ሙሽሮቹ ለምን ይህንን እንደመረጡ ከጋዜጠኛው ለቀረበላቸው ጥያቄ መልስ ሲሰጡ፤
“ሰርጋችንን በትራክተር ለማድረግ የተገደድነው ትራክተር የልማታች አጋር ስለሆነ ነው።” ነበር ያሉት።
ይህንን የተገነዘበ አንድ ህጻን ታዲያ “ያ ትራክተር ቀኑን ሙሉ በከተማው ውስጥ ሲዞር ከሚውል መሬት ቢያርስ ኖሮ ልማቱን ሊያግዝ ይችል ነበር።” ሲል በህጻን አእምሮው ትዝብቱን ገልጿል።
እንደዚህ አይነቱ የትራክተር ሰርግ በአንድ ብቻ ቆመ እንጂ ቢቀጥል ኖሮ የልማቱ ተረት-ተረት ቀርቶ በሃገሪቱ የነዳጅ ዋጋ ጣራ ላይ በደረሰ ነበር። ልብ በሉ ትራክተር በሌትር 3 ኪሎ ሜትር ነው የሚጓዘው።
ሰርግ በትራክተር ተደረገ፤ ስለልማት ተወራ.. ተዘፈነ። አመታት አለፉ። ነገር ግን የተባለው ልማት ከአፍ ሊያልፍ አልቻለም። ልማት የሚለው ላይ ለማደናገርያ “ትራንስፎርሜሽን” የሚል የእንግሊዝኛ ቃል መጨመረበት። ትራንስፎርሜሽኑም አመት አለፈው – ለውጥ ግን የለም። ስለዚህ የልማቱ ቀረርቶ በሌላ ጨዋታ መተካት አለበት። ሽብርተኝነት፤ አኬልዳማ …።
ኢ.ቲ.ቪ. በአኬልዳማ አዲስ ድራማ ሊነግረን የፈለገው ሽብርተኞቹ የትራንስፎርሜሽኑ (ለውጡ) እንቅፋቶች ሆኑብን ነው።
በእውነት ለመናገር ከድራማው ውስጥ ህጻናትን ሊያስፈራራ የሚችል አንዳች ነገር አለየሁም። በደራሲው ፈጠራ በድራማው መሪ ተዋንያ በግንቦት ሰባት የሽብር ሴራ የተገደሉ ሰዎችን አላሳዩንም። በሴራው የፈራረሰ የ ”ልማት አውታርም” በፊልሙ አልተካተተም። የቀረቡት ምስሎችም ሆኑ ንግግሮች በስውር ሳይሆን በመገናኛ ብዙሃን በግልጽ የሰማናቸው እና የተመለከትናቸው ታሪኮች ናቸው።
ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ የመለስን ስርዓት በሁለገብ ትግል እናስወግዳለን አሉ፤ ኤልያስ ክፍሌ አስመራ ሄዶ መጣ … በአዲሱ ዓመት ሰላማዊ ሰልፍ ይደረጋል… ወዘተ የኤልያስን አስመራ መሄድ የሰሙት አሁን ነው እንዴ? .ይህንን ነገር ነው ህጻናት እንዳይሰሙት የተባለው ወይንስ ጸሃይ የሞቀው የ 1994ቱን የበደኖ እልቂት?
በርግጥ ፕሮግራሙን እንዲሰራ የተፈረደበት ጋዜጠኛ አቀራረጹ ለህጻናት ብቻ ሳይሆን ለአዋቂም አስፈሪ እንዲመስል ተደርጓል። ካሜራው ጋዜጠናውን አውሬ አስመስሎ አቅርቦታል። ከ 13 አመት በታች ያሉ ህጻናት የዚህ ጋዜጠኛ ምስል ብቻ ሊያስፈራቸው እንደሚችል መገመት አያዳግትም። ፕሮግራሙ ለህጻናትም ቢሆን የሚያሳምን ታሪክ ሆኖ ሳይሆን ይልቁንም እንደ ቶም እና ጄሪ ፊልሞች እነሱን ዘና የሚያደርግ የፈጠራ ታሪክ በመሆኑ እንጂ። የቶም እና ጄሪ ፊልም የሚያዝናናው ከእውነታ የራቀና የማይመስል ነገር ስለሚሰሩ ነው።
የልማቱ፤ የትራንስፎርሜሽኑ እና የህዳሴው ወሬ ሰሞኑን ጋብ ያለ ይመስላል። እነዚህ ሁሉ ህወሃት ቀውስ ውስጥ ሲገባ የሚስባቸው ካርታዎች ነበሩ እንጂ በተግባር አላየናቸውም። 80 ቢሊዮን የተገመተው የህዳሴው ግድብ መዋጮም የሼክ አላሙዲን ተጨምሮበት 7 ቢሊዮን ብር ላይ ቆሟል። ለሽልማትና ለፉከራ ወጪ እየተደረገ ያለው ከዚሁ መዋጮ ከሆነም ሰባቱ ቢሊዮን እስክሁን ሳይጋመስ የቀረ አይመስልም። የአምስት አመቱ የልማት እና የትራንስፎርሜሽን እቅድ አንድ ኢንች አልተንቀሳቀሰም። ከጅምሩ የተጠናበት እና የተመከረበት አይደለማ። ታዲያ ይህ ካርታ ሲበላ ሌላ ካርታ መውጣቱ ለእነ መለስ አዲስ ነገር አይደለም፤ – ሽብርተኝነት፤ አሁን ወሬው ሁሉ ሽብርተኝነት ነው።
በህቡዕ ሳይሆን በአደባባይ የሚሰሩትን ሰላማዊ ስራዎች እንደማስረጃነት እያቀረቡ ሽብር ይሉታል።
በእርግጥ እነመለስም የማይክዱት አንድ እውነታ አለ። እየመሩት ያለው ስርዓት ህዝባዊ መሰረት ስለሌለው እንዲሁ በብእር ብቻ ይሽበራል። ስርዓቱ ገና በነጻ አስተያየት ስለተሸበረ ብእርተኞችን በአሸባሪነት ፈረጃቸው። በሽብርተኝነት ስለተከሰሱት ወገኖች ተጠይቀው አቶ መለስ ለአሻንጉሊት ፓርላማቸው ሲናገሩ፤
..ይህንን የሽብርተኝነት አዋጅ የሚያወግዙ ካሉ ተሳስተዋል። ምክንያቱም አዋጁ ካደጉ ሃግሮች ህግ አንድ በአንድ ተገልብጦ የመጣ እንጂ እኛ የፈጠርነው አይደለም።” ነበር ያሉት።
ያው ከመከረኛ አመሪካ ወይንም ክእንግሊዝ ማለታቸው ነው። ከአንድ ሃገር የተገለበጠን ህግ በሌላ ሃገር ላይ ተግባራዊ ማድረግ አሳፋሪ ከመሆኑ ይልቅ እንደትልቅ ሞያ ተቆጥሮ ነው ለፓርላማው እየተነገረ ያለው። ያም ሆኖ የጸረ-ሽብር አዋጅ ካወጡ ሃገሮች ውስጥ አንዳቸውም ሃሳቡን በነጻ የገለጸን ወገንም ሆነ ባይተዋር ዜጋ አላሰሩም።
አቶ መለስ ይህንን አዋጅ ከባእዳን ሃገራት ከሚገለብጡ ይልቅ ካደጉ ሃገሮች የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲን ወይንም የፕሬስ አዋጅን ቢገለብጡና ቢተገብሩ ሃገሪቷን በጠቀሙ ነበር።
ፕሮፌሽናል የተባሉ የአለማችን አሸባሪዎች ላይ እንኳን እንዲህ የተጋነነ ነገር አልሰማንም። አለም አልቃሂዳም ሆን አልሻባብ ላይ ሲዘምት እንደዚህ አልጮኸም። እነ እስክንድር ነጋ ጦር አልመዘዙም። ስርዓቱንም በሃይል እንገልብጥ አላሉም። እውነታውን በብእራቸው ቁጭ አደርገው ስላሳዩና አካሄዱን አደገኛነት ስለጠቆሙ ብቻ ነው አሸባሪ ተብለው እስር ቤት የተወረወሩት።
በአኬልዳማ ትያትር ትወና ላይ ዋነኞቹ የመርህ ሰዎችን አለማየታችን ደግሞ ቅንብሩን ፈጽሞ ከእውነት የራቀ አስመስሎታል፤ እነ እስክንድር ና ውብሸት እነ ርእዮትንና አንዷለምን በቃለ-መጠይቁ የሉም። በመርህ ጥያቄ ላይ አይደራደሩም እና እነሱ ሊኖሩም እንደማይችሉ ግልጽ ነው። ከዲያስፖራው የሚጠሩት አንዳንዶቹ የተከሰሱት በፓል-ቶክ ቅጽል ስሞቻቸው መሆኑ ደግሞ የህወሃትን የስለላ እና የደህንነት ብቃት ገደል ያስገባዋል። የ ‘ረቀቀው’ የህወሃት ኢንተሊጀንስ ይህንን እንኳን ሳያጣራ ነው ክስ የመሰረተባቸው።
በሃገር ቤት ያሉ በሰላም የሚታገሉት ወገኖች ላይ የተመሰረተው ክስ ደግሞ ፍርሃት የወለደው እብደት ካልሆነ በስተቀር ከሽብርተኝነት ጋር የሚያያይዝ አንዳች ጉዳይ የለውም። አንድ ፓርቲ ሰላማዊ ሰልፍ በመጥራቱ ምክንያት አባላቱ በሙሉ በሽብርተኝነት ተከስሰዋል። ሳላማዊ ሰልፍ ማድረግ ህገ-መንግስታዊ መብት መሆኑ ቀርቶ ሽብርተኝነት መባሉ፤ ሰዎቹን ምን ያህል እንቅልፍ እንደነሳቸው ያሳየናል። አዎ አለም ያደነቀው የፌስቡክ አብዮት ለነመለስ ዜናዊ በሽታ ነው። ሽብርተኝነት ነው።
ከአኬልዳማ ድራማ ያስገረማኝ ስለ አንዳርጋቸው ጽጌ የተላለፈው መልእክት ብቻ ነው። አንዳርጋቸው ጽጌ አስመራ ላይ “ሽብርተኞችን” እያሰለጠነ የመንግስት ተቋማትን እና የህወሃት ባለስልጣናቱን ለማስገደል እየታገለ እንደሆነ ጠቆም አድርገዋል። ይህንን መልእክት ያስተላለፉት በስህተት ካልሆነ በስተቀር እነ በረከት የኢትዮጵያን ህዝብ ብሶት ገና እንዳልተረዱት ይጠቁመናል። ለሁለት አስርተ ዓመታት በኢትዮጵያ ህዝብ ጫንቃ ላይ በመሆን እያሰቃዩ ያሉት የወያኔ ባለስልጣናት ቢወገዱለት የኢትዮጵያ ህዝብ በደስታ እንድሚጨፍር እንኳን የገባቸው አይመስሉም። ምን ይታወቃል እነሱም እንደ ኮሎኔል ጋዳፊ ህዝቡ ይወደናል ብለው ያስቡ እኮ ይሆናል።
በዚህ ረገድ ታዲያ ለግንቦት ሰባት ነጻ ማስታወቂያ ሰርተውለታል።
Share on Facebook

Monday, November 28, 2011

ባሇ ሐይኩ ሲጠየቅ

ባሇ ሐይኩ ሲጠየቅ
በታሪኩ ኃይለ
tariku_1998@yahoo.com
ሩባይ 1
ሃሳብ ከዛማ ተቃኝቶ ቃሌ ከብራና ተዋዯዯ
ምጥ ያክትሞት ሞቱን ሞቶ ወዲሇመኖር ተሰዯዯ
ረቂቃን ምስሌ ከሥተው ኅያዋን ጉለሓን ሆኑ
ነፍሴ ማኅላት ቆመች እሰይ ሩባይ ተወሇዯ
የዓሇማየሁ ሩባያት ገጽ 1
ሰሞኑን BETSY AND THE SUPERCOPTER በሚሌ ርእስ አዱስ መጽሐፍ በእንግሉዜኛ ቋንቋ ሇኅትመት በቅቷሌ። ዯራሲው ዓሇማየሁ ታዬ ከዙህ ቀዯም ባሳተማቸውና "የዓሇማየሁ ሩባያት"፤ "ግራፊቲ" እና "ሐይኩ" በተሰኙ የግጥም መዴበሌ መጽሐፎች እንዱሁም "ጣፋጭ ተረቶች" በሚሌ ርእስ ባሳተመው ትርጉም የህጻናት መጽሐፍ እናውቀዋሇን። በአዱስ አበባ ዩኒቨርስቲና በህንዴ ፑኔ ዩኒቨርስቲ በሥነጽሁፍና ሳይኮልጂ አሁንም በአሜሪካ የተሇያዩ ኮላጆች ትምህርቱን በመከታተሌ ሊይ የሚገኘው ዓሇማየሁ ታዬ ኢትዮጵያ ውስጥ በሬዱዮና በኅትመት ጋዛጠኝነት ሰርቷሌ ። በአሁኑ ወቅት በልስ አንጀሇስ ከተማ ቪላጅ ግላን ዌስት በተሰኘ ትምህርት ቤት በረዲት አስተማሪነት/ Teacher’s Aide/ በመስራት ሊይ ይገኛሌ። የአዱሲቱ መጽሐፍ ሇኅትመት መብቃት ምክንያት ሆኖኝ በገጣሚው ስራዎች ሊይ ያዯረግነውን ሰፋ ያሇ ቃሇምሌሌስ እነሆ!
ታሪኩ፦ የመጀመርያ ስራህ በሆነችው በዓሇማየሁ ሩባያት ጥያቄዬን ሌጀምርና እንዯው ሩባያትን ሇመጻፍ መነሻህ ምን ነበረ?
ዓሇማየሁ፦ እሷን መጽሐፍ ስጽፍ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ነበርኩ። አብዚኛውን ግዛዬንም የማሳሌፈው በማንበብ በመመርመር እና በመጠየቅ ነበር። በተሇይ ሇየት ያሇ ያጻጻፍ ስሌት የመሞከር ብርቱ ፍሊጎትም ውስጤ ነበረ። በወቅቱ የአቤ ጉበኛን ስራዎች እያዯንኩ አነባቸውና አጠናቸው ነበር። ታዱያ አቤ ጉበኛ የጻፋቸውን ሩባይ መሰሌ ግጥሞች ማንበቤና በአጋጣሚ ዯግሞ ፊዜጄራሌዴ በእንግሉዜኛ ያ዗ጋጀውን የዐመር ኻያም ሩባያት ማግኘቴ እንዱሁም ጋሽ ተስፋዬ የተረጎሙትን መሌክዏ ዐመር መጽሐፍ በፍቅር መውዯዳ ሩባያትን ወዯ መሞከር የገፋፋኝ ይመስሇኛሌ።
ታሪኩ፦ አቤ ጉበኛ ሩባያት ጽፏሌ ማሇት ነው?
ዓሇማየሁ፦ አቤ ሩባያትን መሰረት አዴርጎ የሩባይን ቅርጻዊ ስርዓት ተከትል በራሱ መንገዴ በርካታ ባሊምስት መስመር ግጥሞችን ጽፏሌ።
ታሪኩ፦ ሩባይ ሲነሳ አብሮ የሚነሳ ዐመር ኻያም መሆኑንና ይህ የግጥም ቤት የዐመር ቤት ግጥም እስከመባሌ መዴረሱን በመጽሐፍህ መግቢያ ሊይ አብራርተሃሌ። እስቲ ስሇ ሩባይ አጀማመርና ስሊጻጻፉ ትንሽ የምትሇን ካሇህ?
ዓሇማየሁ፦ የፋርስ ሰዎች ሩባይ መጻፍ የጀመሩት ጥንት ነው። ከዐመር ኻያም በፊት በርካታ ባሇቅኔዎች ሩባያት ጽፈዋሌ። ዐመር ኻያም ተጠቃሽ የሩባይ ዯራሲ የተባሇው በርካታ ሩባያት በመጻፉ ስራዎቹም ከፍተኛ ኪናዊ ዋጋ ስሊሊቸው እንዱሁም ተተርጉመው በመሊው ዓሇም በመነበባቸው ምክንያት ነው። አጻጻፉን በተመሇከተ ሩባያት ባሊራት መስመር ግጥሞች ናቸው። አንዴን ስራ ሩባይ የሚያሰኘው የቅርጽ እንጂ የይ዗ት ጉዲይ አይዯሇም። ሩባይ የራሱ የሆነ ሌዩ ቅርጻዊ አሰዲዯር አሇው።ይህም ከሶስተኛው ስንኝ በስተቀር ሁለም ስንኞች ቤት መምታቸው ነው። የሶስተኛው ስንኝ ከላልቹ ስንኞች ጋር ተስማሚ ዴምጽ አሇመስጠት ሩባይን ከላልች ባሊራት መስመር ግጥሞች ይሇየዋሌ።የመጀመርያው የሩባይ ጸሐፊ የግጥሙን አዯናቃፊ ዛማ ከአንዴ ህጻን ሌቅሶ እንዯቀዲው ይነገራሌ።
ታሪኩ፦ ሁሇተኛውን የሩባያት ስብስብህን መቼ ነው የምናነበው?
ዓሇማየሁ፦ የዓሇማየሁ ሩባያት ከታተመ በኋሊ ላሊ ሩባይ አሌጻፍኩም። አሮጌውንና የሇመዴከውን ነገር ተወት ካሊረከው ሐዱስ ብርሃን አይሊክሌህም ስሇዙህ ሐዱስ ብርሃን ፍሇጋ ሩባይን እርግፍ አዴርጌ ተውኩት። አንዲንዳ በህሌሜም ይሁን በታህተ ህሉናዬ ሩባያት ተወሌዯው በመንፈሴ ይዯመጡኛሌ፤ ግን አሌጽፋቸውም። በቸሌተኝነት እ዗ጋቸዋሇሁ። እናም ሁሇተኛ የሩባይ ስብስብ አሁን የሇኝም። ወዯፊት ግን ምናሌባት ሩባያትን እመሇስበት ይሆናሌ።
የዯመና ግሊጭ
የክረምት ሰማይ
ዯመና ዯፍኖ
ጭጋግ ጨፍኖ
ፀሃይ በዯመና ግሊጭ
ተሠርቃ
አንገቷን አስግጋ
አይኗን አጮሌጋ
አንዲፍታ!
ባይናፋር ብርሃን ብትጣቀስ
ምዴር
ብትን ብሊ ተሽኮረመመች።
ግራፊቲ ገጽ 16
ታሪኩ፦ ከ ሩባያት ቀጥል ያሳተምከው መጽሐፍ ግራፊቲ ነው። ሇምን የመጽሐፉን ርእስ ግራፊቲ አሌከው?
ዓሇማየሁ፦ ርእሱን ግራፊቲ ያሌኩት ቃለ ግራፊቲ በአንባቢዎቼ ሌቦና ውስጥ በጉሌኅ እንዱታተም ነው። ግራፊቲ እያሌኩ የምጽፋቸው ጽሑፎች የራሳቸው የሆነ ኪናዊ ስነጽሁፋዊና ስነሌቦናዊ ዲራ አሊቸው። የጥበብ አምሊክ ፈቃደ ሆኖ ግራፊቲዎቼን ወጥ በሆነ ዯረጃና በተብራራ ሁኔታ ይዤ እስክቀርብ ዴረስ በየመጽሐፎቼ ሊይ በተዯራቢነት የሚወጡት ነገርዬዎች ካንባቢ ጋር ተዋውቀዋሌ።
ግራፊቲ
The moon was really far, but warm and jolly; talking to me all night long she disappeared at dawn even before I get the chance to say "ciao gorgeous!" this winter
ግራፊቲ ገጽ 13
ታሪኩ፦ በግራፊቲ ውስጥ ያሳተምካቸው ግጥሞች ትንሽ ሇየት ያለና ያሌተሇመደ ይመስሊለ ፤ የራስህ የሆነ የአገጣጣም ብሌሃት እያዲበርክ የራስህ የሆነ አንባቢም እያፈራህ ያሇ ይመስሊሌ። አዱስ ነገር ሁሌ ጊዛም አስቸጋሪነት አሇውና ከአንባቢዎች ያገኘኸው አቀባበሌ ምን ይመስሊሌ?
ዓሇማየሁ፦ ግራፊቲ ውስጥ የተሇያየ ቅርጽና ይ዗ት ያሇቸው ግጥሞች ታትመዋሌ። ከሶስት መቶ በሊይ ከሚሆኑ የግጥም ስብስቦቼ መሃሌ መርጬ ነው ያቺን መጽሐፍ ያ዗ጋጀሁት። ግጥም መጻፍ ስጀምር ከሞከርኳቸው በርካታ ስራዎች መካከሌ ሇአብነት ያህሌ በትንሹ፤ የግጥም አጻጻፍ ስርዓት ከገባኝ በኋሊ ከሞከርኳቸው ስራዎች በጥቂቱ ከዙያ በኋሊ ዯግሞ ከመዯበኛው ያገጣጠም ስርዓት ካፈነገጥኩባቸው ስራዎች በከፊሌ አዴርጌ ነው ግራፊቲን ያሳተምኩት። ዗መኑ የቴክኖልጂ
የኢንተርኔት ዗መን ነውና ግራፊቲን በተመሇከተ እጅግ በጣም በርካታ አስተያየቶች በአካሌም ሆነ በኢሜሌ ዯርሰውኛሌ። አንዲንድቹ ግጥሞቼን እንዯወዯዶቸው ነግረውኛሌ። እነዙህ ቀሽም ግጥሞች ናቸው ያለም ይኖራለ። በዙህ አጋጣሚ ግጥሞቼን አንብበው የተሰማቸውን በኢሜሌም ሆነ በአካሌ እንዱሁም በተሇያዩ መገናኛ ብዘሃን ሊካፈለኝ ሁለ ምስጋናዬን አቀርባሇሁ።
ታሪኩ፦ ግራፊቲ ውስጥ በጻፍካቸው አንዲንዴ ግጥሞች ውስጥ በተሇምድ /taboo/ አይነኬ የተሰኙ ቃሊት ተጠቅመሃሌ በግጥም አጻጻፍ ዯንብ ይህ ተገቢ ነው ትሊሇህ?
ዓሇማየሁ፦ የገጣሚ ዋነኛ መሳርያ ቃሊት ናቸው። የተኮረኮረበትን ፍሌስፍናውን ህሌሙን ራእዩን ገጣሚ የሚያስተሊሌፈው በቃሊት ነው። ቃሊት በግጥም ውስጥ ከተራ ቃሌነታቸው በሊይ እጅግ የረቀቀና የዯመቀ ትርጓሜ አሊቸው። እንዯ አውዯምንባባቸው እንዯ ማህበራዊና ተሇምዶዊ አገባባቸው አንዲንዴ ቃሊት ከተራ ቃሌነታቸው አሌፈው ቱባ መሌእክት ያስተሊሌፋለ። እናም ቃሊት በግጥም ውስጥ ወሳኝ የሆነ ትርጉም፥ አስፈሊጊነትና ተገቢነት እንዲሊቸው አንባቢ ሌብ ማሇት አሇበት። እኔም አሁን ያሌካቸውን አይነት ታቡ መሰሌ ግን ተሇምዶዊ የሆኑ ቃሊት ስጠቀም ግጥሙን ከጻፍኩበት አጠቃሊይ መንፈስ ጋር እጅግ የተቆራኘና ሉሇያይ የማይችሌ ተዚምድ ስሊሊቸው ነው።
ግራፊቲ
I have only one lover, because it is costly to have three, አንዶም ፍቅሬ እንፋልት ናት እንዲሊቅፋት ምትሃት ናት እንዲሌ዗ነጋት ውጋት ናት ብርሃን ጨረር እሳት አሊት, then it is better to let go እንፋልት and move on to love three, when one evaporates, the other may blossom, if the blossomed falls, a stranger may appear and so on and so forth…
Haiku page 40
ታሪኩ፦ በግጥም ስራዎች ሊይ አርትዖት ሉዯረግበት ይገባሌ ትሊሇህ?
ዓሇማየሁ፦ ግጥም እጅግ ግሊዊ የሆነ ከገጣሚው ሰብእና አስተሳሰብ አስተዲዯግ ባህሊዊ እውቀት የንባብ ሌምዴ የማፈንገጥ ወይም ያሇማፈንገጥ ዜንባላ ወ዗ተ ጋር የተያያ዗ የስነጽሁፍ ዗ርፍ ነው። በወጉ የተጻፈን የአንዴን ሰው ግጥም ላሊ ሰው ሊርም ብል መነሳት ነውር ነው። የገጣሚውን የነፍስ ዛማ የቋንቋ አጠቃቀም ብሌሃትና ምርጫ የአሰነኛኘት ውርዴና የአመሇካከት አቅጣጫውን መዜረፍ ነው የላሊን ሰው ግጥም ሊርም ብል መነሳት። እያንዲንዲችን ሌዩ ሆነን እንዯተፈጠርነው ሁለ እያንዲንደ ግጥምም ግሊዊ ሌዩና ከገጣሚው አጠቃሊይ ሁነት ጋር ጥብቅ የሆነ ዜምዴና እንዲሇው ሌብ ማሇት ያስፈሌጋሌ። ገጣሚ ሆን ብል ዛማ ቢሰብር ተከምዶዊውን ያገጣጠም ስርዓት ቢጥስ ሃርመኒ ቢያፋሌስ እንኳ እንዯዙያው እንዯእሱነቱ የራሱን አሻራ ይዝ ነው መነበብ መጠናት ሇትውሌዴ መተሊሇፍ ያሇበት። ስሇዙህ በበኩላ ግጥሞቼ የማንም ሰው እጅ እንዱነካቸው አሌፈቅዴም። ከተነበቡ ከታተሙ በኋሊ ግን አንባቢ እንዯመነካቱ መጠን እንዯገባው ቢተረጉማቸው ያ የኔ ጉዲይ አይሆንም።
ታሪኩ፦ በዙህ አካሄዴ እንግዱህ ግጥም መተቸት ማሇት በግጥም ሊይ ኂስ መቅረብ የሇበትም እያሌክ ነው?
ዓሇማየሁ፦ በፍጹም! ኂስ የጥበብ ስራዎችን ከ አንባቢ ከተመሌካች ከተዯራሲ ጋር የሚያገናኝ ቀና መንገዴ ነው። ኂስ ተናጋሪና አዴማጭን የሚያዯማምጥ የሬዱዮ ሞገዴ ነው። ኂስ የጥበብ ሰውን ሇተሻሇ ስራ የሚያነሳሳ የሚኮረኩር የሚያነቃቃ ቅመም ነው። የኂስ ጥበብ በዲበረባቸው አገሮች የጥበብ በረከቶችም አስዯናቂ በሆነ ፍጥነትና ሌእሌና እያዯጉ መሆናቸውን የዓሇም የስነ ጽሑፍ ታሪክ ያስረዲሌ። የግጥም ስራዎች ያሇ ኃያሲ የጽሌመት እንቁዎች ናቸው። ያብረቀርቃለ ዋጋቸው ከፍተኛ ነው ግን አይታዩም ሌሌህ ፈሌጌ ነው። ግጥም የሚፈከር የሚተነተን የሚተረጎም የሚወረስ የጥበብ ዗ርፍ ነው። ታዱያ ግጥምን ከኃያሲ እንዯምን እንሇየዋሇን? ሆኖም ግን አንዴ ተገቢ የሆነና ማንም ሉክዯው የማይችሌ ሃቅ አሇ። ማሽሟጠጥ አሽሙርና አግቦ ከኂስ ተርታ የማይሰሇፉ ምናምንቴዎች ናቸው።
ታሪኩ፦ በግራፊቲ መጽሐፍ መግቢያ ሊይ እስቲ ግጥም ሌጻፍ ተብል ግጥም አይጻፍም! ትሊሇህ ታዱያ እንዳት ነው ግጥሞችህን የምትጽፈው?
ዓሇማየሁ፦ የግጥም ነገር ሇኔ ሁሌ ጊዛ እንግዲ ነው። ግጥም እጽፋሇሁ ብዬ ግጥም መጻፍ አይቻሇኝም። ግጥም አሌጽፍም ብዬም ከመጻፍ አሌታቀብም። ግጥም ስጽፍ አብሮኝ ግጥሙን የሚያምጥና የሚወሌዴ ሰብእና ውስጤ አሇ። ግጥም ስጽፍ ብእሩን ጨብጦ ተመስጦዬን ወርሶ ሌምዴና ባህሊዊ እውቀቴን ገን዗ቡ አዴርጎ ቃሊት የሚያቀብሇኝ ዛማ የሚያወርዴሌኝ ቀሇም የሚገፋሌኝ ሰብእና ውስጤ አሇ። ያ ስውር ሰብእና ግ዗ፍ ካሌነሳ ግጥም አይሆንሌኝም። ሇዙህ ነው እስቲ ዚሬ ግጥም ሌጻፍ ብል መነሳት አዲጋች የሚሆነው። እንዱያውም አንዴ ጊዛ የሥነ ጽሑፍ ስራዎቼን ሇመስራት መዯበኛ ስራዬን አቁሜ በስምንት ወራት ጊዛ ውስጥ አንዱት ግጥም ጠብ እንዲሊሇች አስታውሳሇሁ።
ታሪኩ፦ ላሊው የተሇየና ከዙህ በፊት ያሌተሞከረ ስራህ ሐይኩ ነው። ሐይኩ ብል ግጥም ሇመጻፍ ምን አነሳሳህ እንዳትስ ጀመርከው?
ዓሇማየሁ፦ እንዯነገርኩህ ሇየት ያሇ ነገር መሞከር እወዲሇሁ። ከሐይኩ ጋር የተዋወኩት በንባብ ነው። ሐይኩን ገፍቼ እንዴጽፍ የገፋፋኝና ከአጻጻፍ ጥበቡ፤ ከፍሌስፍናው ጋር ያቀራረበኝ Poets.com የተሰኘ ዓሇም አቀፍ የባሇቅኔዎች ማህበር አባሌ መሆኔ ይመስሇኛሌ። በወቅቱ ሐይኩን በመጻፍና በመተንተን እሳተፍ ነበር። የአጻጻፍ ጥበቡ እየገባኝ ሲመጣም በአማርኛ ሞከርኩትና ያቺ መጽሐፍ BI-LINGUAL ሆና ሇመታተም በቃች።
ታሪኩ፦እስቲ ስሇሐይኩ አጀማመር ምን የምትሇው ነገር አሇህ?
ዓሇማየሁ፦ በመጽሐፌ መግቢያ ሊይ እንዲብራራሁት ሐይኩ ሬንጋ ከተሰኘ የቅኔ መንገዴ ተገንጥል የወጣ እራሱን የቻሇ የቅኔ ቤት ነው። ሬንጋ ሁሇት ወይም ከዙያ በሊይ የሆኑ የቡዲ መነኮሳት/ፈሊስፎች በዯቦ የሚ዗ርፉት ረ዗ም ያሇ የጃፓኖች ቅኔ ነው። ሌብ በሌ ያገራችን ባሇቅኔዎች
ቅኔ ሲ዗ርፉ አንደ የጀመረውን ላሊው ከምሊሱ ነጥቆ እንዯሚሞሊውና እንዯሚጨርሰው አይነት ነገር መሆኑ ነው። ታዱያ ማትሱኦ ባሾ የተሰኘ ባሇቅኔ የሬንጋ መክፈቻ የሆነውን ባሇሦስት ቤት ስንኝ ማሇትም ሖኩ እራሱን የቻሇ ምለእ የሆነ ቅኔ ነው የሚሌ ሃሳብ አመነጨና በርካታ ወጥ ሖኩዎች ጻፈ። ላልች ዯቀመዚሙርት መሌምልም ሖኩን ተወዲጅ የቅኔ ቤት አዯረገው። ከዙያ በኋሊ የመጣ ሺኪ የተሰኘ ላሊ ባሇቅኔ ዯግሞ ሖኩ የሚሇውን ስያሜ ወዯ ሐይኩ ቀየረው።
ታሪኩ፦ አጻጻፉስ፤ ሐይኩን ከላልች ግጥሞች የሚሇየው ምንዴን ነው?
ዓሇማየሁ፦ ሐይኩ ቅሌሌ ያሇ የቅኔ ቤት ነው። እንዱያው በጥቅለ እጅግ በጣም ተሇምዶዊ የሆኑ የንግግር ቃሊትን ነው ሐይኩን ስንጽፍ መጠቀም ያሇብን። የሐይኩ ውበቱ የቃሊቱ ቅሇትና ተራነት ነው። ተራ የሆነውን የተፈጥሮ ትእይንት በተራ ቃሊት ሇማንኛውም አንባቢ መጻፉ ነው የሐይኩ ምጥ። ከዙህም ላሊ ሐይኩ ቁጥብ ነው። እንዯላልቹ የግጥም ዗ሮች ቃሊት አያዜረከርክም ሃሳብ አያንዚዚም። ታዱያ ያ ቅሌሌ ያሇ ቁጥብ ቅኔ ስእሌ መሳሌም ይኖርበታሌ። በተዯራሲው ሌቦና ውስጥ የሚታይ የሚሸተት የሚዯመጥ የሚዲሰስና የሚቀመስ ጉሌህ ስሜት ማስረጽ መቻሌም አሇበት ሐይኩ።
ታሪኩ፦ በመጽሐፍህ መግቢያ ሊይ እንዲሰፈርከው ( ሊንብብሌህና ) በአጠቃሊይ ሐይኩ በተፈጥሮ በመማረክ ተጸንሶ በተቆጠሩ ቀሇማት ተሰዴሮ በቀሊሌ ቋንቋ በምስሌ ከሳች ቃሊት የሚ዗ረፍ ፍሌስፍናዊ ቅኔ ነው ብሇሃሌ። በተሇይ ሐይኩ ፍሌስፍናዊ ቅኔ የተሰኘበትን ምክንያት ብታብራራሌን?
ዓሇማየሁ፦ የዙህ ዗መን እውቀትና የቡዱዜም አስተምህሮ አጠቃሊይ ይ዗ት ቡዱዜም ከሐይማኖት ይሌቅ ፍሌስፍና መኾኑን እንዯሚያመሇክት ሌብ እንበሌና ጨዋታችንን እንቀጥሌ። ሇአብዚኛው ሐይኩ ፍሌስፍናዊነት የባህሪው ነው። ሐይኩ ዏይነ ጉዲዩ ተፈጥሮ በመሆኑ ምክንያት ከቡዱዜም ፍሌስፍናና አስተምህሮ ጋር የጠበቀ ቁርኝት አሇው። ያገራችን የግእዜ ቅኔያት ከመጽሐፍ ቅደስና ከነገረ መሇኮት ጋር የጠበቀ ትስስር እንዲሊቸው አይነት መሆኑ ነው። አንዴ ሐይኩ የቡዱዜምን አስተምህሮ ሇማያውቅ ሰው የአንዴ የተፈጥሮ ቅጽበታዊ ሁነት ቅጂ ቢሆን ያው ሐይኩ የቡዲን ፍሌስፍና ሊዋቀ ሰው ግን ተጨማሪ ትርጓሜ አሇው። ነገሩን ሇማብራራት ሁላ የምጠቅሰውን ካገራችን የግዕዜ ቅኔ አንዴ ጉባኤ ቃና ሌውጣሌ?
ታሪኩ፦ በሚገባ ቀጥሌሌኝ
ዓሇማየሁ፦ ነዲያን ሇኤድም
በነገራችን ሊይ ይህቺን ጉባኤ ቃና ያገኘኋት ከጥቂት ዓመታት በፊት የዜዋይን መንዯሮች በጋሪ ሲያስጎበኘኝ ከነበረ ባሇጋሪ ነው። ባሇጋሪው ጉባኤ ቃናዋ የኔ ሳትሆን የላሊ ባሇቅኔ ናት ብል እንዲጫወተኝም አስታውሳሇሁ። ሌቀጥሌሌህ
ነዲያን ሇኤድም እምንዲቢሆሙ ዴህኑ
ቀይህ መስቀሌ ይረዴኮሙ አኮኑ
የጉባኤ ቃናው ትርጓሜ የዙህ መንዯር ችግረኞች /ዯሃዎች/ ከመከራቸው ዲኑ። ቀይ መስቀሌ የተባሇው ዴርጅት ይረዲቸዋሌና የሚሌ ነው። ታዱያ የመጽሐፍ ቅደስን ታሪክ እማያቅ ሰው ይህን ቅኔ በጥሬው ነው የሚረዲው። ማሇት ችግረኞቹ በቀይ መስቀሌ ዴርጅት መረዲታቸውን ከችግራቸውም መሊቀቃቸውን ነው። ነገር ግን ክርስትናን የሚያቅ ምስጢረ ሥሊሴን ያነበበ ሰው ከሊይ ሊይ ትርጓሜው በተጨማሪ የቅኔውም ምስጢር ይገባዋሌ። የኤዯን ገነት ችግረኞች የሆኑት አዲምና ሔዋን በክርስቶስ ዯም ከሞት እዲ ነጻ መውጣታቸውን ይረዲሌ ማሇት ነው። ሐይኩም እንዱሁ አንባቢውን ይፈሌጋሌ። የሐይኩ ትርጓሜና የመወረስ ኃይሌ እንዲንባቢው የመረዲት የመተርጎምና የመነካት አቅም ይወሰናሌ። ሇዙህም ነው ሐይኩ Deceptively Simple የግጥም አይነት የሚባሇው።
ታሪኩ፦ ሐይኩን ከቡዱዜም ጋር የሚያዚምዯውን ተንተን አዴርገህ ሌታስረዲን ትችሊሇህ?
ዓሇማየሁ፦ ታሪኩ! በሐይኩና በቡዱዜም መካከሌ ያሇውን ዜምዴና ሇማስረዲት ሁሌጊዛም የሚጠቀስ አንዴ ፖፑሊር ጥቅስ አሇ እሱን ሌበሌሌህና ትርጓሜውን እንወያይበት።
ታሪኩ፤ መሌካም ነው ቀጥሌ
ዓሇማየሁ፦ Inaddition to its explicit reference to nature, haiku usually consists some sort of implicit Buddhist reflection on it. In Buddhist metaphysics are three important ideas about natural things that they are transient, that they are contingent and that they suffer
ሐይኩ ማሇት ውዲሴ ተፈጥሮ ወይም ነገረ ተፈጥሮ የሆነ የቅኔ ቤት መሆኑን እያሰብን ውይይታችንን እንቀጥሌ። በቡዱዜም ሜታፊዙክስ ተፈጥሮን በተመሇከተ ሦስት ዓቢይ ቁምነገሮች ይነገራለ። እነሱም ተፈጥሮ ማሇት ወቅቶች ዗መናት ሰዎች አራዊትና እጽዋት በሙለ ጊዛያዊና ኃሊፊ መሆናቸው። እነዙሁ የተፈጥሮ ግሇኛ ወኪልች በስቃይ ዐዯት ውስጥ መመሊሇሳቸውና በተፈጥሮ ውስጥ የሚከናወኑ ሁነቶች በምክንያትና ውጤት ሰንሰሇት የተሰናሰለም ያሌተሰናሰለም መሆናቸው ነው።
ዓሇማየሁ፤ እየተከተሌከኝ ነው?
ታሪኩ፤ በሚገባ ቀጥሌሌኝ
ዓሇማየሁ፤ ሐይኩ የሚጻፈው ስሇተፈጥሮ ነው ብሇናሌ። ታዱያ በሐይኩ ውስጥ የሚወሳ የቅጠሊት መርገፍ፤ ያበቦች መጠውሇግ የወንዝች መጉዯሌ የጸሐይ መጥሇቅ ወ዗ተ ተፈጥሮ በስቃይ ዐዯት ውስጥ መመሊሇሷን ያመሇክታሌ። የወቅቶች መፈራረቅ የ዗መናት ጉዝ የአበቦች መፍካት የጸሐይ መውጣት የኅጻናት መወሇዴ የፍጡራን ተራክቦ ወ዗ተ ዯግሞ ነገሮች በሙለ ጊዛያዊና ኃሊፊ መሆናቸውን እንዱሁም የተፈጥሮ ክስተት ሁለ በምክንያትና ውጤት ሰንሰሇት የተሰናሰሇም
ያሌተሰናሰሇም መሆኑን ያመሇክታሌ ሲለ የሐይኩ ተንታኞች ያስረዲለ። ሇዙህም ነው ሐይኩን ከቡዱዜም ጋር የሚያዚምደት።
ታሪኩ፦ አሁንም ከመጽሐፍህ መግቢያ ሌጥቀስና ሐይኩ ሇመጻፍ የተነሳሳ ሐይካቢም ከተፈጥሮ ጋር መዋዯዴ መፋቀር መተጫጨት በስጋ ወዯሙም መጋባት አሇበት ትሊሇህ፤ ታዱያ አንዴ ሰው ሐይኩን ሇመጻፍ ተፈጥሮን ከመውዯዴ በተጨማሪ የቡዱዜምን ፍሌስፍና ማወቅ አሇበት ማሇት ነው?
ዓሇማየሁ፦ በፍጹም የቡዲን ትምህርት ምንም ሳያውቁ ዴንቅ ሐይኩ መጻፍ ይቻሊሌ። ሇዙህም ነው ሐይኩና ቡዱዜም ባህርያዊ የሆነ ትስስር አሊቸው የሚባሇው።
ታሪኩ፤ ሐይኩን ሇመጻፍ የተነሳ አንዴ ወጣት ኢትዮጵያዊ ቢኖር ምን ትመክረዋሇህ? የአጻጻፍ ጥበቡን ከማን መማር ይችሊሌ?
ዓሇማየሁ፤ ሐይኩን መጻፍ የሚማሩት ትምህርት ቤት በመግባት ወይም ታሊሊቅ መጻህፍትን በማንበብ ወይም የቡዲን አስተምህሮ በመሸምዯዴ አይዯሇም ባሾ እራሱ እንዲሇው Learn of the bamboo from the bamboo and learn of the pine from the pine tree ባሾ ይህን ያሇው ዴንቅ የሐይኩ ጸሐፊ ሇመሆን በየእሇቱ ቸሌ የምንሊቸውን የተፈጥሮ ክስተቶች አትኩረን ብናስተውሊቸውና ብንመራመርባቸው ከነሱ ብቻ ብዘ መማር እንችሊሇን ሉሌ ፈሌጎ ነው። ሐይኩ እዙያው ጉርስ እዙያው ትፍት የሚዯረግ የቅኔ ቤት ነው። ብዘ ማሰሊሰሌና ቃሊት መምረጥ ማጋነን ወይም ማኮሰስ ሃሳቡን ማብሰሌሰሌና መሰሇቅ የሐይኩ ጸሐፊ ስራ አይዯሇም። ጀማሪ ሐይካቢ ላሊው እራሱን ማስተማር ያሇበት አቅሌል መጻፍን መሌመዴ ነው። ቃሊት መቆጠብን በፊዯሌ ስእሌ መሳሌን መሌመዴ ያስፈሌጋሌ። የቡዱዜም ትምህርት ማንም ሉረዲው በሚችሌ ቀሊሌ ቋንቋ ነውና የተጻፈው መሇስ ቀሇስ እያለ እሱን ማንበብም የሚጎዲ ነገር አይሆንም።
ታሪኩ፤ እንዱያው ሐይኩ ቀሊሌ የግጥም ዗ር ነው ተባሇ እንጂ ሇኔ ቀሊሌ ሆኖ አሊገኘሁትም። አንዴ ሰው እንዯአንባቢ ሐይኩ ሲያነብ በቀሊለ ሉረዲው የሚችሇው እንዳት ነው?
ዓሇማየሁ፤ ከራሴም ሌምዴ ከላልች ሰዎች ተሞክሮም እንዯተረዲሁት ሐይኩን አንብቦ ሇመረዲትና ሇማጣጣም ሌምምዴ ይጠይቃሌ። ይህ አይነቱ ሌምምዴ አስፈሊጊ የሆነው ታዱያ ሐይኩ በባህርይው ከብድ ሳይሆን ነገርዬው እንግዲ ጥበብ በመሆኑ ብቻ ነው። ሐይኩ እንዯሇመዴነው መዯበኛ የግጥም አይነት ስሜትና ትርጓሜ የሇውም። የሐይኩ መጽሐፍ የፎቶግራፍ አሌበም ማሇት ነው። በያንዲንዶ ሐይኩ አንባቢ መፈሇግ ያሇበት ምስሌ ነው። ባሇሐይኩው የቀዲውን የተፈጥሮ ትእይንት ማየትና ያቺን ቅኔ በወሇዯበት ቅጽበት የተሰማውን ስሜት ሇማግኘት መታተርና መፈሇግ ነው የሐይኩ አንባቢ ፈንታ።
ታሪኩ፤ ሇዙህ ቃሇምሌሌስ ስ዗ጋጅ ስሇሐይኩ ትንሽ ሇማንበብ ሞክሬ ነበር። ጃፓን ውስጥ ከ዗መናት በፊት የተጀመረው ሐይኩ ዚሬ ሊይ እንዱህ አይነቱን ዓሇም አቀፍ ትኩረት እንዳት ሉያገኝ ቻሇ?
ዓሇማየሁ፦ በአሁኑ ወቅት በእንግሉዜኛና በላልችም የእስያና የአውሮፓ ቋንቋዎች በርካታ የሆኑ ሐይኩዎች በየእሇቱ ይጻፋለ ይታተማለ። የአሜሪካ ኮላጆችና ትምህርት ቤቶች ሐይኩን ሇሌጆቻቸው በሚገባ ያስተምራለ። ሐይኩን ዚሬ ዴረስ ተወዲጅ የግጥም ዗ር ያዯረገው ቀሇሌ ያለ ቃሊት መጠቀሙ ተፈጥሮን ዓይነ ጉዲዩ አዴርጎ መነሳቱ እንዱሁም በጥቂት ስንኞች መቋጨቱ ይመስሇኛሌ። በዙህ ጥዴፊያ በተዋከበ ዓሇም ውስጥ የነ ሼክስፒርን ዎርዴስዎርዜን ብላክን ዊትመንን ፑሽኪንን እጹብ ዴንቅ ቅኔዎች ማን ትእግስት ኖሮት ያነባሌ?
ሐይኩ 42
ግርማ ላሉት
ሙለ ጨረቃ የዯመና አይነርግብ አጥሌቃ
ከዋክብት ሙዴ ያዘባት
ሐይኩ ገፅ 29
ታሪኩ፤ በሐይኩ ሊይ ተጨማሪ ጥያቄ ካሇኝ እመሇስበት ይሆናሌ፤ ከዙያ በፊት ግን አንዴ ጸሐፊ ካገሩ ከወጣ ከባህር እንዯወጣ አሳ ነው የሚባሌ አባባሌ አሇ። ይህ አባባሌ የፈጠራ ችልታውና ዯጋግሞ የመጻፍ ዕዴለ ይመክናሌ ሇማሇት ይመስሇኛሌ። በዙህ ረገዴ አንተ ከጽሁፍ ስራህ የተሇየህ እንዲሌሆንክ የምታሳትማቸው መጽሐፎች ይመሰክራለ ይህ እንዳት ሉሆንሌህ ቻሇ?
ዓሇማየሁ፤ ሇመጻፊያ ጊዛ ወስኜ አሊቅም። አገር ቤት ሳሇሁም የምጽፈው አንዲንዳ ነው አሁንም የምጽፈው አንዲንዳ ነው። የምጽፈው ነገር ከመጣሌኝ የትም ቢሆን ከመጻፍ አሌታቀብም ሇመጻፍ ብዬ የማዯርገው ከመዯበኛው ሩቲን የወጣ ነገር የሇም። የወዯዴኩትን ብቻ አነባሇሁ ሲመጣሌኝም እጽፋሇሁ።
ታሪኩ፤ ስራዎችህን እንዲነበብኳቸው በዲያስፖራ ኢትዮጵያውያን ህይወትና አጠቃሊይ ገጽታ ሊይ ብዘ የጻፍክ አይመስሌም ይህ ሇምን ሆነ ትሊሇህ። ሇወዯፊቱስ ምን ታስባሇህ?
ዓሇማየሁ፤ ካገሬ ከወጣሁ ገና ጥቂት ጊዛ ነው። ቶል ቶል መሇስ እያሌኩም ከምወዲት አገሬ እና ያሇኝን ሁለ ከሰጠኝ ማኅበረሰብ ፍቅር መቀሊወጤ አሌቀረም። ውስጤ አሁንም የሚኖረው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው። የምነካበትና የምኮረኮርበት እሴት እዙያው አገር ቤት ያሇው ነው። ከሆነሌኝ ዯግሜም ሰሌሼም የምጽፈው ስሊገር ቤት ጉዲይ ቢሆን ዯስ ይሇኛሌ። ምናሌባት በውጭ አገር ከቆየሁና ኪናዊ ኩርኮራው ካሇ ግን ስሇዙሁ አገር መጻፍ እችሌ ይሆናሌ።
ታሪኩ፤ ከገጣሚነት በተጨማሪ በጋዛጠኝነት ትታወቃሇህ ጋዛጠኛ መሆን ሇዯራሲነት ምን የሚፈይዯው ነገር አሇ? ይህን ያመጣሁት እንዯ በዓለ ግርማ፤ ብርሃኑ ዗ርይሁን ላልችም ብዘ መጥቀስ ይቻሊሌ ያለት ዯራሲዎች ጋዛጠኛም ነበሩ እስቲ ስሇሁሇቱ የሙያ ዗ርፎች መዯጋገፍ ምን የምትሇው ነገር አሇ?
ዓሇማየሁ፤ ጋዛጠኛ ሁለ ዯራሲ ወይም ገጣሚ መሆን የሚችሌ አይመስሇኝም። ጋዛጠኝነት በስራ ሌምዴና በትምህርት የሚያገኙት በፍሊጎትና በሙከራ የሚያዲብሩት የተከበረ ሙያ ይመስሇኛሌ። ዯራሲነት ግን ከዙህ የተሇየ ነው የዴርሰት ትምህርት የተማረ ሁለ ዯራሲ መሆን የሚችሌ አይመስሇኝም። ዯራሲ ይወሇዲሌ ሌሌህ ፈሌጌ ነው። የሁሇቱን ሙያዎች መዯጋገፍን በተመሇከተ ግን በጋዛጠኝነት ህይወት ማሇፍ ሇዯራሲ ሃሳብን ሇመቆጣጠር ቋንቋን ሇማዲበርና ሇመግራት ተጨማሪ ትምህርት ቤት ይሆናሌ ብዬ አስባሇሁ። በጋዛጠኝነት ዯጃፍ ሳያሌፉ ግን አስዯናቂ የመተረክ ችልታቸውን ያሳዩ ቁጥር ስፍር የላሊቸው ዴንቅ ዯራሲያን በዓሇም ዘሪያ መኖራቸውን ሌብ እያሌን።
ታሪኩ፤ ላሊው ጥያቄዬ ቋንቋን የተመሇከተ ነው። ሇህጻናትም ትጽፋሇህ በወዱህ በኩሌ ዯግሞ ግጥሞችህ አለ። በግጥሞችህ ሊይ የሚታየው የዲበረ የቃሊት አጠቃቀም ሲሆን የኅጻናቱ ዯግሞ ቀሇሌ ብል ነው የተጻፈው። ይህ ከበዴ ያሇ ነገር ይመስሇኛሌ። አንተ እንዳት ሌታስማማው ቻሌክ?
ዓሇማየሁ፤ ሕጻናት ሌጆች መሊእክት ነው የሚመስለኝ። ሌጆች በጣም ይገቡኛሌ። ከሌጆች ጋር በመተያየት ብቻ እናበባሇሁ። የሚያስቡትንና የሚወደትን የፈሇጉትንና ያሌፈሇጉትን ነገር ሇማወቅ አፍታም አይፈጅብኝ። ስሇዙህ ሇነሱ ስጽፍ ትንሽ ሇ዗ብ ትንሽ ጸዲ ትንሽ ፈካ ማሇትን እየተማርኩ ነው። ይህም ሆኖ ግን ጥሩ የህጻናት ዴርሰት ጸሐፊ ነኝ ብዬ አሊስብም። ከህጻናት ገና ብዘ መማር ገና አብሬያቸው መሳቅና ከፍንዯቃቸው ንጽህናን መውረስ ይጠበቅብኛሌ። ዓሇምን በገራገር አይን መመሌከትን ሰዎችን በእኩሌ አይን ማየትን ተፈጥሮን በግሌቧ መረዲትን ከነሱ መማር እፈሌጋሇሁ።
ያሊሇቀ ግራፊቲ
ሳትፈሌጋት ሳታውቀው እጅህ የገባች ሚዲቆ በሄዯችበት ትከተሊታሇህ እንጂ አንተ ወዲሻህ አትመራትም። No matter how hard you may try, you have no control over your own life and your own destiny, like a piece of trunk on a mighty river…
ታሪኩ፤ BETSY AND THE SUPERCOPPTER አዱሱ መጽሐፍህ ነው ማነው ያተመሌህ? የት ነው የታተመው? ታሪኩስ ስሇምንዴን ነው?
ዓሇማየሁ፤ ሰሞኑን የታተመችው የኔዋ አነስተኛ መጽሐፍ ያሳተማት ፐብሉሽ አሜሪካ የተሰኘ ሜሪሊንዴ ያሇ አሳታሚ ነው። ታሪኩም ቤትሲ ስሇምትሰኝ ስሇ አንዱት ጎበዜ ተማሪ ነው። ታሪኩ በጥቂቱ
አዴቬንቸርን ማሳየትን በጥቂቱ ሞራሌን ማስረጽን በጥቂቱ ዯግሞ ቴክኖልጂን ማስተዋወቅን ያካተተ ነገር ይመስሊሌ።
The moment she completed the sentence, the roof of the classroom slid and opened. All the kids and the teacher were surprised to see the roof open and as they were enjoying watching the clear sky, a helicopter appeared and the pilot called for Betsy with a loud speaker.
He said "Dear Betsy, here is my Supercopter, come aboard and I will take you to the place you wish to visit. I will take you to Paris and we will visit the Eiffel Tower."
"What is a Supercopter and who are you?" Betsy asked
"I am Uncle Michael and I am in charge of rewarding kids who are diligent, obedient and nice. I could see you are the only student who started to complete the sentence and I will happily grant you your wish."
Betsy and the Supercopter page 6
ታሪኩ፦ የዓሇማየሁ ሩባያትን ከጻፍክ በኋሊ ያሳተምከው ግራፊቲ ጥቂት የእንግሉዜኛ ግጥሞች አለበት ቀጥል ዯግሞ ሐይኩ ግማሹ እንግሉዜኛ ነው። የሰሞኗ BETSY AND THE SUPERCOPTER ሙለዋን በእንግሉዜኛ ነው የተጻፈችው። ነገሩ እንዳት ነው ማሇቴ የምን ጠጋ ጠጋ ነው?
ዓሇማየሁ፦ አጋጣሚ ነው እንጂ ሆን ተብል የተዯረገ ነገር አይዯሇም። እንግሉዜኛ ሇኔ በትምህርት በንባብና ከተናጋሪዎቹ ጋር አብሮ በመኖር ያገኘሁት ዯባሌ ቋንቋ ነው። እንዲማርኛው እንዲሻኝ የምቦርቅበት ያሇምኩትን የቃዠሁትን የተሰማኝን እና የተነካሁበትን ሁለ የምተነፍስበት ቋንቋ አይዯሇም። ግን አንዲንዴ ሃሳቦች አለ በሃበሻ ቋንቋ እሺ ብሇው የማይወሇደ፤ ቢወሇደም እንኳ ስሜት የማይሰጡና ባእዴ ባእዴ የሚሸቱ። እንዯዙህ አይነቶቹ ሃሳቦች ወዯኔ ከመጡ ብቻ ነው በእንግሉዜኛ የምሞክራቸው።
ታሪኩ፤ በውጭ ያሇው የኢትዮጵያ የሥነጽሑፍ ዯረጃ በአንተ እይታ ምን ይመስሊሌ ያገር ቤቱስ?
ዓሇማየሁ፤ ያገራችን ሥነጽሑፍ በተሇይ ዯግሞ ሥነግጥም እያዯገ መሆኑ ነው የሚሰማኝ። አገራችን ዴንቅ ባሇቅኔዎችን እያፈራች ነው። ክብሩ ይስፋ ሇጥበብ አምሊክ! በአገር ውስጥም ሆነ በውጪ
የሚታተሙ መጻሕፍት በቁጥርም በጥራትም እያዯጉ መምጣታቸው ዗መኑ የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ እመርታ ያሳየበት መሆኑን የሚያመሇክት ይመስሇኛሌ።
ታሪኩ፤ በስነግጥሞችህ ሊይ ተጽእኖ ያሳዯረብህ ኢትዮጵያዊ ገጣሚ ካሇ ማነው?
ዓሇማየሁ፤ ዴምቅ ብል የሚታይ ተጽእኖ ያሳዯረብኝ ገጣሚ ያሇ አይመስሇኝም። ይህም የሆነው የመርጋትና አንዴን ያጻጻፍ ብሌሃት ሙጥኝ ብል የመያዜ ዜንባላ ስሇላሇኝ ይመስሇኛሌ። ካንደ ያጻጻፍ ብሌሃት ወዯላሊው መዜሇላ ከዙህ ክብር ሳይነሳኝ አሌቀረም። በተረፈ የቀዴሞዎቹ ያገራችን ገጣሚያን በሙለ የግጥም አጻጻፍ ጥበብ መምህሮቼ ናቸው። አሁንም በመጠየቅ በመመርመርና በመፈሇግ ሊይ ነኝና ወጣቶቹ ገጣሚያንም ጭምር የኔ መምህራን ናቸው። ገጣሚዎቻችንን በሙለ በተቻሇኝ መጠን አነባቸዋሇሁ አጠናቸዋሇሁ እማርባቸዋሇሁ።
ታሪኩ፤ ስሇ ቃሇምሌሌሱ እጅግ በጣም አመሰግናሇሁ።
ዓሇማየሁ፤ እግዙአብሔር ያክብርሌኝ ታሪኩ! ግን ሐይኩ ግጥም ኂስና ሕይወት አሁን የተወያየንባቸው ሁለ እና ላሊም ብዘ ብዘ ብዘ ነገር መሆናቸውን እያብሰሇሰሌክ ሌሇይህ?